ጉራጌ መረሮ!
Posted: 21 Mar 2023, 21:27
ይህ እጅግ ግዜያዊ ነጠላ ዜማ ዛሬ የተለቀቀ ነው ! ጉራጌ መረሮ ማለት ጉራጌ ተቆጣ ማለት ነው ! አቢይ አህመድ የጉራጌ ሕዝብን ከፋፍሎ በግድ በክለስተር ጭፍልቆ ጉራጌ የተባለ ሕዝብና ካልቸር ሊያከስም በሚያሴርበትና በነገው ሃሙስ ከጉራጌ ባለሃብቶች ጋራ ሊዶልት በተዘጋጀበት ሰዓት ይህ ዜማ ከክስታኔ ጉራጌ (ከሶዶ ጉራጌ) ክልልን በመደገፍ መውጣቱ ደስ የሚያሰኝ ብቻ ሳይሆን መላ ጉራጌ በአንድ ድምጽ ክልልነት ብቻ እንደ ሚደግፍ መልክቱ እንዲደርሰው ይሁን!! ኤቦ ለታላቁ የጉራጌ ሕዝብ በጎጎት ቃል ኪዳን ለጸናው !!! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር! ጉራጌ አንድ ነው !!