Page 1 of 1
ኤርትራዊ አሜሪካዊ የጤፍ ገበሬ | ጤፍ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ መላክ እፈልጋለሁ ይላል፡ Addis Daily
Posted: 21 Mar 2023, 20:06
by Dawi
USAIDን አነጋግሪያለሁ (I am excited he said.......Not to sale Teff to Ethiopia but, to send it as "food aid" through USAID.
Sending the "super food" Teff as food aid to Ethiopia! የቀረን ይሄው ነው! ቡናስ አለ?
Re: ኤርትራዊ አሜሪካዊ የጤፍ ገበሬ | ጤፍ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ መላክ እፈልጋለሁ ይላል፡ Addis Daily
Posted: 21 Mar 2023, 20:36
by Digital Weyane
ኡኛ ወያኔ የእርዳታ ሱንዴ በልተን እንደ አንበሳ እያገሳን ሳለን ሻዕዉያ የአሜሪካ የእርሻ መሬቶችን ተቆጣጠሩ። አሁን ሻዕዉያዎች አሜሪካን አገር ያመረቱትን ጤፍ በእርዳታ መልክ ዎደ ትግራይ ሊልኩ ነው። ከዚህ በላይ ውርደት አለ? ትግራዋይ ሆኜ መወለዴ ቆጨኝ፣ መፈጠሬን ጠላሁ። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
Re: ኤርትራዊ አሜሪካዊ የጤፍ ገበሬ | ጤፍ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ መላክ እፈልጋለሁ ይላል፡ Addis Daily
Posted: 21 Mar 2023, 22:00
by Abe Abraham
The gentleman like Timnit Gebru hails from Afelba, the village of my paternal grandmother. I wish him success.
-
Re: ኤርትራዊ አሜሪካዊ የጤፍ ገበሬ | ጤፍ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ መላክ እፈልጋለሁ ይላል፡ Addis Daily
Posted: 22 Mar 2023, 09:44
by ethiopianunity
If this happnes, Ethiopoia is gone! Look at the contradiction, there is no animosity between Eritrea and U.S. Ethiopians will be fed poison, you can bet on that! The action of this Eritrean is proof enough the enmity towards Ethiopia. What a shame!
If this is accepted by this government, then nothing to say but loser
Re: ኤርትራዊ አሜሪካዊ የጤፍ ገበሬ | ጤፍ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ መላክ እፈልጋለሁ ይላል፡ Addis Daily
Posted: 22 Mar 2023, 10:35
by Meleket

The Market for Teff has Expanded from the East African Diaspora to Health-conscious Consumers
Top 10 News / March 30, 2022 / By Editor
Teff, an ancient grain native to the Horn of Africa, has found new enthusiasts in the United States. It’s being cultivated in the American West and Midwest, where growers note its increasing appeal as a gluten-free “super food.” One of those farmers is Tesfa Drar, who grew up helping his parents raise teff in what is now Eritrea. Now his Selam Foods markets the iron-rich grain online, with a website sharing recipes for injera and the history of teff, one of the oldest domesticated plants. Tesfa cultivates the grain on more than 2,400 hectares of land here in Nevada, in Minnesota – where Selam Foods has its headquarters – and in six other states. His operation here in northwestern Nevada is near Winnemucca, a town that boasts 24-hour casinos as well as a farming community built on growing potatoes, alfalfa, wheat and corn. But now more farmers are moving to capitalize on the growing demand for gluten-free foods by planting teff.
SOURCE: VOA
https://www.africa.com/the-market-for-t ... consumers/
Re: ኤርትራዊ አሜሪካዊ የጤፍ ገበሬ | ጤፍ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ መላክ እፈልጋለሁ ይላል፡ Addis Daily
Posted: 24 Mar 2023, 06:58
by Meleket
Re: ኤርትራዊ አሜሪካዊ የጤፍ ገበሬ | ጤፍ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ መላክ እፈልጋለሁ ይላል፡ Addis Daily
Posted: 24 Mar 2023, 12:29
by Abe Abraham
Re: ኤርትራዊ አሜሪካዊ የጤፍ ገበሬ | ጤፍ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ መላክ እፈልጋለሁ ይላል፡ Addis Daily
Posted: 25 Mar 2023, 05:09
by Meleket
"ኣለዉና ኣለዋና" በለ ጅግና ዶ/ር ርእሶም ሃይለ፡ "ተስፉ ድራር ከምኡን ትምኒት ገብሩን ካልኦት ጻዕረኛታት ደቂ ኤርትራን ኣምላኽ ኣዕዚዙ ይባርዅም!"
Meleket wrote: ↑25 Mar 2023, 04:45
ይሄ ጀግና፡ ወደ ሃገሩ ወደ ኤርትራም ትኩረት በማድረግ፡ ሃገሩ ላይ ይህ ነው ሊባል ዬሚችል የልማት ስራ እንዲሰራ ቢጠይቅ መልካም ነው። ምክንያቱም ሃገረ ኤርትራ ውስጥ በህዝብ ገንዘብ የተገነቡ ግድቦችን በሙሉ፡ ተሃዳሲ የሃይል ኣቅርቦት በመትከል፡ ለልማትና ለኢንዱስትሪያዊ ልማት መዋል ይገባቸዋልና።
የኤርትራዊው ተስፉ ድራርና የኢትዮጵያዊው ኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋም የስራ ባህርይና ቁርጠኝነት እጅግ የሚያኮራ ነው። ዬሚያሳዝነው "ነቢይ በሃገሩ ኣይከበርም" ሆነ እንጂ ነገሩ! የኛው ወደል ካድሬ ዘሜ Zmeselo እና መሰል ሪሞርኬ ካድሬዎቹ ይህን ዓይነቱን ጀግና ኤርትራዊ በኤርትራዊ ሚዲያ ሲያስተዋውቁት ሰምተን ኣናውቅም። እነሱ ትኩረታቸው ብስክሌትና ኳስ ተጫዋች ላዪ እንዲሁም ተወዛዋዥና የፋሽን ሸው ሰዎች ላዪ ብቻ ይመስላል። ያሳዝናል ዬካድሬ ነገር!
Horus wrote: ↑25 Mar 2023, 01:01
ኒው ሜክሲኮ የበርበሬ አገር ነው !!! ልክ እንደ ማረቆ ማለት ነው። ከመገረም በስተቀር ምን ማለት ይቻላል???? ሰማችሁ ይህ ሰው ምን እንደሚል? አሚሪካ ለእርዳታ የሚልከውን [deleted] ስንዴ ትቶ ተስፋ ጤፍ በምትኩ እንዲልክ ካሜሪካ ዩኤ ኤ አይ ዲ ጋር እየተነጋገረ ነው ! ድንቅ!