Sending the "super food" Teff as food aid to Ethiopia! የቀረን ይሄው ነው! ቡናስ አለ?

ልማት ላይ ዬሰራሀውን ይህ ነው ሊባል የሚችል ነገር ማሳዬት ሲሳንህ፡ አሁንም አሁንም "ጌም ኦቨር" ስለተባለ ጉዳይ እያነሳህ ማላዘን፡ የጤና ኣይደለምና፤ ረጋ ብለህ ስለ ልማት ታስብ ዘንድ ከወዲሁ መክረንሃል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።Digital Weyane wrote: ↑21 Mar 2023, 20:36ኡኛ ወያኔ የእርዳታ ሱንዴ በልተን እንደ አንበሳ እያገሳን ሳለን ሻዕዉያ የአሜሪካ የእርሻ መሬቶችን ተቆጣጠሩ። አሁን ሻዕዉያዎች አሜሪካን አገር ያመረቱትን ጤፍ በእርዳታ መልክ ዎደ ትግራይ ሊልኩ ነው። ከዚህ በላይ ውርደት አለ? ትግራዋይ ሆኜ መወለዴ ቆጨኝ፣ መፈጠሬን ጠላሁ። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ![]()
![]()
![]()
The Market for Teff has Expanded from the East African Diaspora to Health-conscious Consumers
Top 10 News / March 30, 2022 / By Editor
Teff, an ancient grain native to the Horn of Africa, has found new enthusiasts in the United States. It’s being cultivated in the American West and Midwest, where growers note its increasing appeal as a gluten-free “super food.” One of those farmers is Tesfa Drar, who grew up helping his parents raise teff in what is now Eritrea. Now his Selam Foods markets the iron-rich grain online, with a website sharing recipes for injera and the history of teff, one of the oldest domesticated plants. Tesfa cultivates the grain on more than 2,400 hectares of land here in Nevada, in Minnesota – where Selam Foods has its headquarters – and in six other states. His operation here in northwestern Nevada is near Winnemucca, a town that boasts 24-hour casinos as well as a farming community built on growing potatoes, alfalfa, wheat and corn. But now more farmers are moving to capitalize on the growing demand for gluten-free foods by planting teff.
SOURCE: VOA
https://www.africa.com/the-market-for-t ... consumers/
Meleket wrote: ↑22 Mar 2023, 07:00ኣንት ተራ ወደል ካድሬ Digital Weyane፡ ምንድነው እያልክ ያለሀው?ይልቅስ ከርከበትን በቶሎ ለአቶ ተስፉ ድራር ለ5-10 ዓመታት ምርት እንዲያመርትበት እንዲሰጠው መቀስቀስ ይገባሃል። ሰዉየው መቼም ለኤርትራ ሲል፡ ሙያዊ ክህሎቱን በነጻ ለመለገስ እንደማያንገራግር ይገባናል።
ወዳጃችን ግድብ ገደብን ማለት ብቻ ትርጉሙ ኢምንት ነው፡ ምን ተመረተበት ነው ቁምነገሩ። ይሄ ጀግና ኤርትራዊ፡ አሜሪካ ውስጥ ምን እያደረገ እንደሆነ ኣይተሃል። ስለዚህ የሱን ኣብነት ተከትለህ፡ ከርከበት ላይ ወይ ገርሰት ላይ ቁምነገር እንዲሰራ ጠይቅ። ወሬ ማራገብህ ምንም ፋይዳ ዬለውም።![]()
ኤርትራ የሃይል ኣቅርቦቷ 100-120 ሜጋ ብቻ እንደሆነ ተነግሮናል፡ ሰዉየው ግን 30 ሜጋ ከርከበት ላይ ተክሎ ማንኛውንም ሰብል ሆነ የቅባት እህል ኣምርቶ ለህዝብ ለማቅረብ እንደሚችል፡ ከወዲሁ መገመት እንችላለን፡ ስራው ምስክሩ ስለሆነ።![]()
ልማት ላይ ዬሰራሀውን ይህ ነው ሊባል የሚችል ነገር ማሳዬት ሲሳንህ፡ አሁንም አሁንም "ጌም ኦቨር" ስለተባለ ጉዳይ እያነሳህ ማላዘን፡ የጤና ኣይደለምና፤ ረጋ ብለህ ስለ ልማት ታስብ ዘንድ ከወዲሁ መክረንሃል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።Digital Weyane wrote: ↑21 Mar 2023, 20:36ኡኛ ወያኔ የእርዳታ ሱንዴ በልተን እንደ አንበሳ እያገሳን ሳለን ሻዕዉያ የአሜሪካ የእርሻ መሬቶችን ተቆጣጠሩ። አሁን ሻዕዉያዎች አሜሪካን አገር ያመረቱትን ጤፍ በእርዳታ መልክ ዎደ ትግራይ ሊልኩ ነው። ከዚህ በላይ ውርደት አለ? ትግራዋይ ሆኜ መወለዴ ቆጨኝ፣ መፈጠሬን ጠላሁ። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ![]()
![]()
![]()
![]()
Meleket wrote: ↑25 Mar 2023, 04:45ይሄ ጀግና፡ ወደ ሃገሩ ወደ ኤርትራም ትኩረት በማድረግ፡ ሃገሩ ላይ ይህ ነው ሊባል ዬሚችል የልማት ስራ እንዲሰራ ቢጠይቅ መልካም ነው። ምክንያቱም ሃገረ ኤርትራ ውስጥ በህዝብ ገንዘብ የተገነቡ ግድቦችን በሙሉ፡ ተሃዳሲ የሃይል ኣቅርቦት በመትከል፡ ለልማትና ለኢንዱስትሪያዊ ልማት መዋል ይገባቸዋልና።
የኤርትራዊው ተስፉ ድራርና የኢትዮጵያዊው ኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋም የስራ ባህርይና ቁርጠኝነት እጅግ የሚያኮራ ነው። ዬሚያሳዝነው "ነቢይ በሃገሩ ኣይከበርም" ሆነ እንጂ ነገሩ! የኛው ወደል ካድሬ ዘሜ Zmeselo እና መሰል ሪሞርኬ ካድሬዎቹ ይህን ዓይነቱን ጀግና ኤርትራዊ በኤርትራዊ ሚዲያ ሲያስተዋውቁት ሰምተን ኣናውቅም። እነሱ ትኩረታቸው ብስክሌትና ኳስ ተጫዋች ላዪ እንዲሁም ተወዛዋዥና የፋሽን ሸው ሰዎች ላዪ ብቻ ይመስላል። ያሳዝናል ዬካድሬ ነገር!![]()