የነቀምት ሆስፒታል አማሮችን አናስተናግድም በማለት አራስ አማራ ሴትን ከሆስፒታል አባረረ
Posted: 10 Mar 2023, 22:13
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ሕብረት
·
ወላድ እናት ኦሮሞ ባለመሆኗ በነቀምት ሆስፒታል ከተገላገለች በኋላ ልጇን መነጠቋን እና አባት ከእነ ባለቤቱ ከጥቃት ሸሽተው መትረፋቸው ተገለጸ።
በነቀምት ሆስፒታል ተፈጥሯል ያለውን ከሙያዊ ስነ ምግባር ያፈነገጠ አካሄድን አጉልዞ ጥያቄ በሚከተለው መልኩ አጋርቷል:_
ማሬ ከተማ የተባለች በሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን በአቤደንጎሮ ወረዳ በመንደር 15 ቀበሌ ነዋሪ የሆነች ሴት በአካባቢው የጤና ጣቢያ ዝግ በመሆኑ የተነሳ ከወላጅ እናቷና ከባለቤቷ ዱጋሳ በየነ ጋር በመሆን ለመውለድ በዕለተ እሁድ ማለትም በየካቲት 25-2015 ዓ.ም ወደነቀምት ሆስፒታል ይጓዛሉ።
ወይዘሮ ማሬ ከተማ ነቀምት ሆስፒታል እንደደረሰች በሰላም ትገላገላለች።
ከዚያም ህጻኑም በጥሩ ጤንነት ላይ መሆኑን ይነግሯታል። ለወላጅ አባትም ለወጣት ዱጋሳ በየነም ይነገረዋል፤ በጣምም ደስ ይላቸዋል።
ወይዘሮ ማሬ የልጇን አይን ሳታይ እናንተ ብሔራችሁ ምንድነው !? ብሎ ዶክተሩ ይጠይቃቸዋል ዱጋሳ ኦሮሞ መሆኑን ይነግራቸዋል።
በዚህም ንግግር ውስጥ ማሬ ከተማ የሚባል ኦሮሞ የለም በማለት ዶክተሩ ለዱጋሳ ይነግረዋል። ዱጋሳም የተወለደው ህጻን የሱ መሆኑን ባለቤቱ ግን አማራ መሆኗን ይነግረዋል።
በመጨረሻም በሆስፒታሉ አማራዎችን አያስተናግድም ህጻኑንም አንሰጥም በማለት ግርግር ፈጥረው ዱጋሳን ይደበድቡታል።
በዚህም ጥቃት የዱጋሳ በየነ የፊት ለፊት ጥርሶቹ ሲሸራረፉ ከአካባቢው በመሸሽ ያመልጣል።
ከዛም አራሷ ከተኛችበት ነቀምት ሆስፒታል አልጋ ቁጥር 10 በመነሳት ህይወቷን ለማትረፍ ከእናቷ ጋር በመሆን ልጇን በአይኗ እንኳን ሳታይ ከሆስፒታሉ በመሸሽ ወደ አቤደንጎሮ ዞን ያመልጣሉ ።
ዱጋሳን ለድብደባ ያበቃው ያንተ ሚስት አይደለችም፣ ተገዝተህ ነው፣ የኦሮሞ ባንዳ ነህ፣ አማራ አናስተናግድም በማለት እንደደበደቡት ተናግሯል።
የሚመለከታችሁ አካላት የወይዘሮ ማሬ ከተማን ህጻን ልጅ እና የወጣቱን የዱጋሳ በየነን ልጅ ከነቀምት ሆስፒታል አልጋ ቁጥር 10 በዶክተር አብዲሳ እጅ ስለሚገኝ ህፃኑን ለወላጆቹ እንዲመልስ እንዲደረግ ወላጆች ይማፀናሉ።

Source: https://www.facebook.com/%E1%8B%A8%E1%8 ... 3828634278
·
ወላድ እናት ኦሮሞ ባለመሆኗ በነቀምት ሆስፒታል ከተገላገለች በኋላ ልጇን መነጠቋን እና አባት ከእነ ባለቤቱ ከጥቃት ሸሽተው መትረፋቸው ተገለጸ።
በነቀምት ሆስፒታል ተፈጥሯል ያለውን ከሙያዊ ስነ ምግባር ያፈነገጠ አካሄድን አጉልዞ ጥያቄ በሚከተለው መልኩ አጋርቷል:_
ማሬ ከተማ የተባለች በሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን በአቤደንጎሮ ወረዳ በመንደር 15 ቀበሌ ነዋሪ የሆነች ሴት በአካባቢው የጤና ጣቢያ ዝግ በመሆኑ የተነሳ ከወላጅ እናቷና ከባለቤቷ ዱጋሳ በየነ ጋር በመሆን ለመውለድ በዕለተ እሁድ ማለትም በየካቲት 25-2015 ዓ.ም ወደነቀምት ሆስፒታል ይጓዛሉ።
ወይዘሮ ማሬ ከተማ ነቀምት ሆስፒታል እንደደረሰች በሰላም ትገላገላለች።
ከዚያም ህጻኑም በጥሩ ጤንነት ላይ መሆኑን ይነግሯታል። ለወላጅ አባትም ለወጣት ዱጋሳ በየነም ይነገረዋል፤ በጣምም ደስ ይላቸዋል።
ወይዘሮ ማሬ የልጇን አይን ሳታይ እናንተ ብሔራችሁ ምንድነው !? ብሎ ዶክተሩ ይጠይቃቸዋል ዱጋሳ ኦሮሞ መሆኑን ይነግራቸዋል።
በዚህም ንግግር ውስጥ ማሬ ከተማ የሚባል ኦሮሞ የለም በማለት ዶክተሩ ለዱጋሳ ይነግረዋል። ዱጋሳም የተወለደው ህጻን የሱ መሆኑን ባለቤቱ ግን አማራ መሆኗን ይነግረዋል።
በመጨረሻም በሆስፒታሉ አማራዎችን አያስተናግድም ህጻኑንም አንሰጥም በማለት ግርግር ፈጥረው ዱጋሳን ይደበድቡታል።
በዚህም ጥቃት የዱጋሳ በየነ የፊት ለፊት ጥርሶቹ ሲሸራረፉ ከአካባቢው በመሸሽ ያመልጣል።
ከዛም አራሷ ከተኛችበት ነቀምት ሆስፒታል አልጋ ቁጥር 10 በመነሳት ህይወቷን ለማትረፍ ከእናቷ ጋር በመሆን ልጇን በአይኗ እንኳን ሳታይ ከሆስፒታሉ በመሸሽ ወደ አቤደንጎሮ ዞን ያመልጣሉ ።
ዱጋሳን ለድብደባ ያበቃው ያንተ ሚስት አይደለችም፣ ተገዝተህ ነው፣ የኦሮሞ ባንዳ ነህ፣ አማራ አናስተናግድም በማለት እንደደበደቡት ተናግሯል።
የሚመለከታችሁ አካላት የወይዘሮ ማሬ ከተማን ህጻን ልጅ እና የወጣቱን የዱጋሳ በየነን ልጅ ከነቀምት ሆስፒታል አልጋ ቁጥር 10 በዶክተር አብዲሳ እጅ ስለሚገኝ ህፃኑን ለወላጆቹ እንዲመልስ እንዲደረግ ወላጆች ይማፀናሉ።

Source: https://www.facebook.com/%E1%8B%A8%E1%8 ... 3828634278
