Page 1 of 1

የነቀምት ሆስፒታል አማሮችን አናስተናግድም በማለት አራስ አማራ ሴትን ከሆስፒታል አባረረ

Posted: 10 Mar 2023, 22:13
by Thomas H
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ሕብረት
·
ወላድ እናት ኦሮሞ ባለመሆኗ በነቀምት ሆስፒታል ከተገላገለች በኋላ ልጇን መነጠቋን እና አባት ከእነ ባለቤቱ ከጥቃት ሸሽተው መትረፋቸው ተገለጸ።
በነቀምት ሆስፒታል ተፈጥሯል ያለውን ከሙያዊ ስነ ምግባር ያፈነገጠ አካሄድን አጉልዞ ጥያቄ በሚከተለው መልኩ አጋርቷል:_
ማሬ ከተማ የተባለች በሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን በአቤደንጎሮ ወረዳ በመንደር 15 ቀበሌ ነዋሪ የሆነች ሴት በአካባቢው የጤና ጣቢያ ዝግ በመሆኑ የተነሳ ከወላጅ እናቷና ከባለቤቷ ዱጋሳ በየነ ጋር በመሆን ለመውለድ በዕለተ እሁድ ማለትም በየካቲት 25-2015 ዓ.ም ወደነቀምት ሆስፒታል ይጓዛሉ።
ወይዘሮ ማሬ ከተማ ነቀምት ሆስፒታል እንደደረሰች በሰላም ትገላገላለች።
ከዚያም ህጻኑም በጥሩ ጤንነት ላይ መሆኑን ይነግሯታል። ለወላጅ አባትም ለወጣት ዱጋሳ በየነም ይነገረዋል፤ በጣምም ደስ ይላቸዋል።
ወይዘሮ ማሬ የልጇን አይን ሳታይ እናንተ ብሔራችሁ ምንድነው !? ብሎ ዶክተሩ ይጠይቃቸዋል ዱጋሳ ኦሮሞ መሆኑን ይነግራቸዋል።
በዚህም ንግግር ውስጥ ማሬ ከተማ የሚባል ኦሮሞ የለም በማለት ዶክተሩ ለዱጋሳ ይነግረዋል። ዱጋሳም የተወለደው ህጻን የሱ መሆኑን ባለቤቱ ግን አማራ መሆኗን ይነግረዋል።
በመጨረሻም በሆስፒታሉ አማራዎችን አያስተናግድም ህጻኑንም አንሰጥም በማለት ግርግር ፈጥረው ዱጋሳን ይደበድቡታል።
በዚህም ጥቃት የዱጋሳ በየነ የፊት ለፊት ጥርሶቹ ሲሸራረፉ ከአካባቢው በመሸሽ ያመልጣል።
ከዛም አራሷ ከተኛችበት ነቀምት ሆስፒታል አልጋ ቁጥር 10 በመነሳት ህይወቷን ለማትረፍ ከእናቷ ጋር በመሆን ልጇን በአይኗ እንኳን ሳታይ ከሆስፒታሉ በመሸሽ ወደ አቤደንጎሮ ዞን ያመልጣሉ ።
ዱጋሳን ለድብደባ ያበቃው ያንተ ሚስት አይደለችም፣ ተገዝተህ ነው፣ የኦሮሞ ባንዳ ነህ፣ አማራ አናስተናግድም በማለት እንደደበደቡት ተናግሯል።
የሚመለከታችሁ አካላት የወይዘሮ ማሬ ከተማን ህጻን ልጅ እና የወጣቱን የዱጋሳ በየነን ልጅ ከነቀምት ሆስፒታል አልጋ ቁጥር 10 በዶክተር አብዲሳ እጅ ስለሚገኝ ህፃኑን ለወላጆቹ እንዲመልስ እንዲደረግ ወላጆች ይማፀናሉ።






Source: https://www.facebook.com/%E1%8B%A8%E1%8 ... 3828634278

Re: የነቀምት ሆስፒታል አማሮችን አናስተናግድም በማለት አራስ አማራ ሴትን ከሆስፒታል አባረረ

Posted: 10 Mar 2023, 22:23
by sun
Thomas H wrote:
10 Mar 2023, 22:13
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ሕብረት
·
ወላድ እናት ኦሮሞ ባለመሆኗ በነቀምት ሆስፒታል ከተገላገለች በኋላ ልጇን መነጠቋን እና አባት ከእነ ባለቤቱ ከጥቃት ሸሽተው መትረፋቸው ተገለጸ።
በነቀምት ሆስፒታል ተፈጥሯል ያለውን ከሙያዊ ስነ ምግባር ያፈነገጠ አካሄድን አጉልዞ ጥያቄ በሚከተለው መልኩ አጋርቷል:_
ማሬ ከተማ የተባለች በሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን በአቤደንጎሮ ወረዳ በመንደር 15 ቀበሌ ነዋሪ የሆነች ሴት በአካባቢው የጤና ጣቢያ ዝግ በመሆኑ የተነሳ ከወላጅ እናቷና ከባለቤቷ ዱጋሳ በየነ ጋር በመሆን ለመውለድ በዕለተ እሁድ ማለትም በየካቲት 25-2015 ዓ.ም ወደነቀምት ሆስፒታል ይጓዛሉ።
ወይዘሮ ማሬ ከተማ ነቀምት ሆስፒታል እንደደረሰች በሰላም ትገላገላለች
ከዚያም ህጻኑም በጥሩ ጤንነት ላይ መሆኑን ይነግሯታል። ለወላጅ አባትም ለወጣት ዱጋሳ በየነም ይነገረዋል፤ በጣምም ደስ ይላቸዋል።
ወይዘሮ ማሬ የልጇን አይን ሳታይ እናንተ ብሔራችሁ ምንድነው !? ብሎ ዶክተሩ ይጠይቃቸዋል ዱጋሳ ኦሮሞ መሆኑን ይነግራቸዋል።
በዚህም ንግግር ውስጥ ማሬ ከተማ የሚባል ኦሮሞ የለም በማለት ዶክተሩ ለዱጋሳ ይነግረዋል። ዱጋሳም የተወለደው ህጻን የሱ መሆኑን ባለቤቱ ግን አማራ መሆኗን ይነግረዋል።
በመጨረሻም በሆስፒታሉ አማራዎችን አያስተናግድም ህጻኑንም አንሰጥም በማለት ግርግር ፈጥረው ዱጋሳን ይደበድቡታል።
በዚህም ጥቃት የዱጋሳ በየነ የፊት ለፊት ጥርሶቹ ሲሸራረፉ ከአካባቢው በመሸሽ ያመልጣል።
ከዛም አራሷ ከተኛችበት ነቀምት ሆስፒታል አልጋ ቁጥር 10 በመነሳት ህይወቷን ለማትረፍ ከእናቷ ጋር በመሆን ልጇን በአይኗ እንኳን ሳታይ ከሆስፒታሉ በመሸሽ ወደ አቤደንጎሮ ዞን ያመልጣሉ ።
ዱጋሳን ለድብደባ ያበቃው ያንተ ሚስት አይደለችም፣ ተገዝተህ ነው፣ የኦሮሞ ባንዳ ነህ፣ አማራ አናስተናግድም በማለት እንደደበደቡት ተናግሯል።
የሚመለከታችሁ አካላት የወይዘሮ ማሬ ከተማን ህጻን ልጅ እና የወጣቱን የዱጋሳ በየነን ልጅ ከነቀምት ሆስፒታል አልጋ ቁጥር 10 በዶክተር አብዲሳ እጅ ስለሚገኝ ህፃኑን ለወላጆቹ እንዲመልስ እንዲደረግ ወላጆች ይማፀናሉ።





Keep your circus show business hot and sexy so that we may have lots of sweet laughter over and over! :lol: :lol: :lol:

Re: የነቀምት ሆስፒታል አማሮችን አናስተናግድም በማለት አራስ አማራ ሴትን ከሆስፒታል አባረረ

Posted: 11 Mar 2023, 00:07
by Educator
Extremly sad and disturbing. Where are this satans taking the country? Please self-identified monkeys and donkeys, spare your energy by not commenting on here.
Thomas H wrote:
10 Mar 2023, 22:13
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ሕብረት
·
ወላድ እናት ኦሮሞ ባለመሆኗ በነቀምት ሆስፒታል ከተገላገለች በኋላ ልጇን መነጠቋን እና አባት ከእነ ባለቤቱ ከጥቃት ሸሽተው መትረፋቸው ተገለጸ።
በነቀምት ሆስፒታል ተፈጥሯል ያለውን ከሙያዊ ስነ ምግባር ያፈነገጠ አካሄድን አጉልዞ ጥያቄ በሚከተለው መልኩ አጋርቷል:_
ማሬ ከተማ የተባለች በሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን በአቤደንጎሮ ወረዳ በመንደር 15 ቀበሌ ነዋሪ የሆነች ሴት በአካባቢው የጤና ጣቢያ ዝግ በመሆኑ የተነሳ ከወላጅ እናቷና ከባለቤቷ ዱጋሳ በየነ ጋር በመሆን ለመውለድ በዕለተ እሁድ ማለትም በየካቲት 25-2015 ዓ.ም ወደነቀምት ሆስፒታል ይጓዛሉ።
ወይዘሮ ማሬ ከተማ ነቀምት ሆስፒታል እንደደረሰች በሰላም ትገላገላለች።
ከዚያም ህጻኑም በጥሩ ጤንነት ላይ መሆኑን ይነግሯታል። ለወላጅ አባትም ለወጣት ዱጋሳ በየነም ይነገረዋል፤ በጣምም ደስ ይላቸዋል።
ወይዘሮ ማሬ የልጇን አይን ሳታይ እናንተ ብሔራችሁ ምንድነው !? ብሎ ዶክተሩ ይጠይቃቸዋል ዱጋሳ ኦሮሞ መሆኑን ይነግራቸዋል።
በዚህም ንግግር ውስጥ ማሬ ከተማ የሚባል ኦሮሞ የለም በማለት ዶክተሩ ለዱጋሳ ይነግረዋል። ዱጋሳም የተወለደው ህጻን የሱ መሆኑን ባለቤቱ ግን አማራ መሆኗን ይነግረዋል።
በመጨረሻም በሆስፒታሉ አማራዎችን አያስተናግድም ህጻኑንም አንሰጥም በማለት ግርግር ፈጥረው ዱጋሳን ይደበድቡታል።
በዚህም ጥቃት የዱጋሳ በየነ የፊት ለፊት ጥርሶቹ ሲሸራረፉ ከአካባቢው በመሸሽ ያመልጣል።
ከዛም አራሷ ከተኛችበት ነቀምት ሆስፒታል አልጋ ቁጥር 10 በመነሳት ህይወቷን ለማትረፍ ከእናቷ ጋር በመሆን ልጇን በአይኗ እንኳን ሳታይ ከሆስፒታሉ በመሸሽ ወደ አቤደንጎሮ ዞን ያመልጣሉ ።
ዱጋሳን ለድብደባ ያበቃው ያንተ ሚስት አይደለችም፣ ተገዝተህ ነው፣ የኦሮሞ ባንዳ ነህ፣ አማራ አናስተናግድም በማለት እንደደበደቡት ተናግሯል።
የሚመለከታችሁ አካላት የወይዘሮ ማሬ ከተማን ህጻን ልጅ እና የወጣቱን የዱጋሳ በየነን ልጅ ከነቀምት ሆስፒታል አልጋ ቁጥር 10 በዶክተር አብዲሳ እጅ ስለሚገኝ ህፃኑን ለወላጆቹ እንዲመልስ እንዲደረግ ወላጆች ይማፀናሉ።






Source: https://www.facebook.com/%E1%8B%A8%E1%8 ... 3828634278

Re: የነቀምት ሆስፒታል አማሮችን አናስተናግድም በማለት አራስ አማራ ሴትን ከሆስፒታል አባረረ

Posted: 11 Mar 2023, 01:06
by Noble Amhara
Welega so evil

Re: የነቀምት ሆስፒታል አማሮችን አናስተናግድም በማለት አራስ አማራ ሴትን ከሆስፒታል አባረረ

Posted: 11 Mar 2023, 14:04
by Abere
ይህ እኮ መደበኛ የዕለት ከዕለት ህይወት ነው በወለጋ - የሚገርም አይደለም። ጭራሽ ሽል አውጥተው የሚጥሉ ወይም Cannibals አሉ እኮ::
Noble Amhara wrote:
11 Mar 2023, 01:06
Welega so evil