Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15438
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የአማራ ህዝብ በአዲስ አበባ እና በሌሎች ኦሮምያ በሚገኙ ከተሞች የምግብ ማዕቀብ ጣለ።

Post by Abere » 10 Mar 2023, 16:04

የአማራ ህዝብ በአዲስ አበባ እና በሌሎች ኦሮምያ በሚገኙ ከተሞች የምግብ ማዕቀብ ጣለ።ይህ ማዕቀብ አማራ አስቦበት ሳይሆን ኦነግ ባመጣው በእራሱ ጣጣ ነው። ውጤቱ ከነዳጅ ማዕቀብ አስቀያሚ ነው - ሆድ ቀን አይሰጥም። የፋኖስ ብርጭቆ እና የፋኑስ መብራት ንትርክ ሁኖት አረፈ። ምሳሌው ካልተሳሳትኩ እውቁ ምሁር ክቡር ከበደ ሚካኤል መሰሉኝ ይህን የተጠቀሙት።

ቀብራራ የፋኑስ መብራት ጥጋብ ወጥሮት ብርጭቆውን ከፊት ጥፋልኝ አንተ ስለምትጋርደኝ ነው እንጅ አለሙን ሁሉ አበራው ነበር አለው። ብርጭቆ እኔ ንፋሱን ባልጋርድልህ ትጠፋ ነበር ምንም አቅም የለህም ሲል ይመልስለታል። በትዕቢት የተነፋው ብርጭቆ ዞር በልልኝ ይላል። ብርጭቆ ዞር ሲል የንፋስ ሽውታ መብራቱን ደርግሞ ያሳርፈዋል። አማራን አላሰገባም ያለው ኦሮሙማ መኖ አቅርብ ሲባል ኢንጅሩ ብሎ አረፈ - ምርት የለ፤ ሰብል የለ ወሬ እና ሁከት ብቻ።

እንኳን ሰው እና ወፍ የሚቀልበው አራሹ አማራ እንድህ ነው ገለታው የሚታወቀው።



Union

Re: የአማራ ህዝብ በአዲስ አበባ እና በሌሎች ኦሮምያ በሚገኙ ከተሞች የምግብ ማዕቀብ ጣለ።

Post by Union » 10 Mar 2023, 19:06

Iit is now official? I know food prices went up through the roof in Addis and all over the country and I know it is not due to lack of produced food.

Amara region receives 80% of Ethiopia's rain water so obviously blocking cars and people to exit the Amara region will have devastating economical crises for the whole country
Abere wrote:
10 Mar 2023, 16:04
የአማራ ህዝብ በአዲስ አበባ እና በሌሎች ኦሮምያ በሚገኙ ከተሞች የምግብ ማዕቀብ ጣለ።ይህ ማዕቀብ አማራ አስቦበት ሳይሆን ኦነግ ባመጣው በእራሱ ጣጣ ነው። ውጤቱ ከነዳጅ ማዕቀብ አስቀያሚ ነው - ሆድ ቀን አይሰጥም። የፋኖስ ብርጭቆ እና የፋኑስ መብራት ንትርክ ሁኖት አረፈ። ምሳሌው ካልተሳሳትኩ እውቁ ምሁር ክቡር ከበደ ሚካኤል መሰሉኝ ይህን የተጠቀሙት።

ቀብራራ የፋኑስ መብራት ጥጋብ ወጥሮት ብርጭቆውን ከፊት ጥፋልኝ አንተ ስለምትጋርደኝ ነው እንጅ አለሙን ሁሉ አበራው ነበር አለው። ብርጭቆ እኔ ንፋሱን ባልጋርድልህ ትጠፋ ነበር ምንም አቅም የለህም ሲል ይመልስለታል። በትዕቢት የተነፋው ብርጭቆ ዞር በልልኝ ይላል። ብርጭቆ ዞር ሲል የንፋስ ሽውታ መብራቱን ደርግሞ ያሳርፈዋል። አማራን አላሰገባም ያለው ኦሮሙማ መኖ አቅርብ ሲባል ኢንጅሩ ብሎ አረፈ - ምርት የለ፤ ሰብል የለ ወሬ እና ሁከት ብቻ።

እንኳን ሰው እና ወፍ የሚቀልበው አራሹ አማራ እንድህ ነው ገለታው የሚታወቀው።


Last edited by Union on 10 Mar 2023, 21:39, edited 1 time in total.

Axumezana
Senior Member
Posts: 19180
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የአማራ ህዝብ በአዲስ አበባ እና በሌሎች ኦሮምያ በሚገኙ ከተሞች የምግብ ማዕቀብ ጣለ።

Post by Axumezana » 10 Mar 2023, 19:32

የአማራ፥ ክልል፥ ወደ፥ ትግራይ፥ እህል፥ እንዳይገባ፥ከከለከለ፥ አመታት፥ተቆጠሩ፥ አሁን፥ደግሞ፥ወደ፥ማእከል፥ እንዳይገባ፥ ሆን፥ ተብሎም፥ ሆነ፥ በፀጥታ፥ ምክንያት፥ እየተስተጓጎለ፥ ነው። እህል፥ብቻ፥ አይደለም፥ ድንጋይና፥ አሸዋ፥ አዲስ፥ አበባ፥ ውስጥ፥ ለማግኘት፥ ችግር፥ አለ። በአጠቃላይ፥ አገሪቷ፥ ችግር፥ ውስጥ፥ እየገባች፥ ነው። አብይ፥ ራሱ፥ እንዳለው፥ የወደቀች፥ አገር፤ እየመራሁ፥ ነኝ፥ ከማለት፥ ተራ፥ ሰው፥ መሆን፥ ይሻላል።

Abere
Senior Member
Posts: 15438
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የአማራ ህዝብ በአዲስ አበባ እና በሌሎች ኦሮምያ በሚገኙ ከተሞች የምግብ ማዕቀብ ጣለ።

Post by Abere » 10 Mar 2023, 20:39

የሞተ ወያኔ ምን ከቁጥር ይገባል። ለምን ወያኔ ይጠላል ብሎ መጠየቅ ይሻላል። ወያኔ በአማራ እና በትግራይ ህዝብ መካከል ከፍተኛ የጥላቻ ግድግዳ ስለሆነ። አማራ እንድጠፋ ህግ እና ማኒፌስቶ ያወጣ እኮ ነው። የትግራይ እና የአማራ ህዝብ አይደለም በአንድ አገር ላይ በጉርብትና መኖር አይችሉም ወያኔ በህይወት ቢኖር። ይህ ደግሞ ለትግራይ ህዝብ እጅግ አስቸጋሪ ይሆንበታል። አማራን ማሸነፍ አይችልም ወያኔ - የምንኖርበት ዘመን 1990ዎቹ አይደለም።
Axumezana wrote:
10 Mar 2023, 19:32
የአማራ፥ ክልል፥ ወደ፥ ትግራይ፥ እህል፥ እንዳይገባ፥ከከለከለ፥ አመታት፥ተቆጠሩ፥ አሁን፥ደግሞ፥ወደ፥ማእከል፥ እንዳይገባ፥ ሆን፥ ተብሎም፥ ሆነ፥ በፀጥታ፥ ምክንያት፥ እየተስተጓጎለ፥ ነው። እህል፥ብቻ፥ አይደለም፥ ድንጋይና፥ አሸዋ፥ አዲስ፥ አበባ፥ ውስጥ፥ ለማግኘት፥ ችግር፥ አለ። በአጠቃላይ፥ አገሪቷ፥ ችግር፥ ውስጥ፥ እየገባች፥ ነው። አብይ፥ ራሱ፥ እንዳለው፥ የወደቀች፥ አገር፤ እየመራሁ፥ ነኝ፥ ከማለት፥ ተራ፥ ሰው፥ መሆን፥ ይሻላል።

Axumezana
Senior Member
Posts: 19180
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የአማራ ህዝብ በአዲስ አበባ እና በሌሎች ኦሮምያ በሚገኙ ከተሞች የምግብ ማዕቀብ ጣለ።

Post by Axumezana » 11 Mar 2023, 01:21

አለቃ፥ አበረ፥ ፍየል፥ወዲህ፥ ቅዝምዝም፥ ወድያ፥ ወያነ፥ ደግሞ፥ እዚህ፥ ጉዳይ፥ ላይ፥ ምን፥ አገባው፥?
ወይስ፥ በወያኔ፥ ዘመን፥ የደኖቆረ፥ ጎንደሬ፥ ወያኔ፥ እያለ፥ እድሜ፥ልኩን፥ ይኖራል፥ ሆኖብህ፥ ነው?

Post Reply