Page 1 of 1

ውርደት - “ኮሌጅ የጨረሳችሁ አማርኛ ተናጋሪዎች የግርድና ስራ ተገኝቶላችኋል!”

Posted: 08 Mar 2023, 07:08
by Selam/

Re: ውርደት - “ኮሌጅ የጨረሳችሁ አማርኛ ተናጋሪዎች የግርድና ስራ ተገኝቶላችኋል!”

Posted: 08 Mar 2023, 08:16
by Selam/
እንጭጩ ሸኔ አብይ፣ የመለስ ዜናውን አሰራር መልሶ እያመነዠከ ነው። በእሱ ቤት፣ ኦሮሞ ያልሆኑትን ወጣቶች ከሃገር ማባረሩ ነው! ዐረብ ሀገር ሄደው እንዲቀሩ፣ ከተመለሱም እንዲያብዱ ወይንም እንዲዘበራርቁ ለማድረግ መሆኑ ነው።

Re: ውርደት - “ኮሌጅ የጨረሳችሁ አማርኛ ተናጋሪዎች የግርድና ስራ ተገኝቶላችኋል!”

Posted: 08 Mar 2023, 08:24
by Selam/
ይኸ ወሸላ የዛሬ አምስት አመት አረብ ሃገር ያሉትን እህቶቻችንና ወንድሞቻችንን መልሼ አመጣቸዋለሁ እያለ ሲቀባጥር ነበር፣ የተወሰኑም አምጥቷል። አሁን ሃቅ ዋጥ ስልቅጥ አድርጎ ሊበላው ትንሽ ሲቀረው፣ መልሶ ከሃገር ማባረር ጀመረ። ምን ዓይነት የወረደ ሰው ነው?

Re: ውርደት - “ኮሌጅ የጨረሳችሁ አማርኛ ተናጋሪዎች የግርድና ስራ ተገኝቶላችኋል!”

Posted: 08 Mar 2023, 08:25
by kibramlak
አእምሯቸውን የሳቱ ዘገምተኛ ገረዶች የብአዴን ጥርቅሞች homicide በመፈፀም የ ኦሮሙማ ተባባሪ እየሆኑ መሆኑን ማስረጃ ነው፣፣

Re: ውርደት - “ኮሌጅ የጨረሳችሁ አማርኛ ተናጋሪዎች የግርድና ስራ ተገኝቶላችኋል!”

Posted: 08 Mar 2023, 14:50
by Kara
Selam/ wrote:
08 Mar 2023, 07:08
የጋላ ዘመን ይህን ይመስላል።