አዲስ አበባን እንዲያጠፋ የተላከው የአብይ ቄሮ የፈለገውን አውድሞ ሲመለስ አንድም የተጠየቀ ግለሰብ ሆነ የመንግስት አካል የለም!
Posted: 06 Mar 2023, 09:45
ኦሮሙማ ማለት!
አዲስ አበባን እንዲያጠፋ የተላከው የአብይ ቄሮ የፈለገውን አውድሞ ሲመለስ አንድም የተጠየቀ ግለሰብ ሆነ የመንግስት አካል የለም!
በሰላም ለበአል የወጣን ህዝብ ግን እያደኑ ማሰር ከግፍም በላይ ግፍ ነው::
አዲስ አበባን እንዲያጠፋ የተላከው የአብይ ቄሮ የፈለገውን አውድሞ ሲመለስ አንድም የተጠየቀ ግለሰብ ሆነ የመንግስት አካል የለም!
በሰላም ለበአል የወጣን ህዝብ ግን እያደኑ ማሰር ከግፍም በላይ ግፍ ነው::