ንጉስ፥ ሚኒልክና፥ ንጉስ፥ ተክለሀይማኖት፥ በጣልያኖች፥ ተንኮል፥ በንጉሰነገስት፥ ዮሃንስ፤ ላይ፥ ባያምፁ፥ ኑሮ??
Posted: 05 Mar 2023, 21:54
ንጉስ፥ ተክለሃይማኖትና፥ ንጉስ፥ ሚኒሊክ፥ አፄ፥ ዮሃንስን፥ ባይከዱ፥ ኑሮ፥ የሚ ከተሉት፥ ይሆናሉ፥ብሎ፥ መገመት፥ ይቻላል፤
- የመተማ፥ ጦርነት፥ በቀላሉ፥ በኢትዮጵያውያን፥ ድል፥ ይጠናቀቅ፥ ነበር፥ አፄ፥ ዮሃንስም፥ ባልሞቱ፥ነበር፥ ኢትዮጵያም፥ በአፍሪካ፥ ቀንድ፥ የጦር፥ሃያል፥በመሆን፥ ትቀጥል፥ ነበር።
- ኢትዮጵያም፥ በጣልያኖች፥ በቀላሉ፥አትደፈርም፥ነበር፥ ብትደፈርም፥ በቀላሉ፥ታሸንፍ፥ ነበር።
- ኢትዮጵያ፥ ከእንግሊዝ፥ መንግስት፥ ጋር፥ በነበራት፥ የባህር፥ በር፥ የማግኘት፥ ስምምነት፥ ምፅዋንም፥ አሰብንም፥ ተቆጣጥራ፥ ጥንታዊውን፥ ግዛትዋን፥ ታስከብር፥ ነበር።ኤርትራ፥ የምትባል፥ የእንግዴ፥ ልጅ፥ ፥አትወለድም፥ ነበር።
- የኢትዮጵያ፥ ውስጣዊ፥ አንድነት፥ የበለጠ፥ ተጠናክሮ፥ የተሻለ፥የእድገት፥ ደረጃ፥ ላይና፥ የግዛት፥ አንድነት፥ ላይ፥ትደርስ፥ ነበር። አሁን፥ የምንሰቃይበት፥ የታሪክ፥ስብራት፥ በቀነስ፥ ነበር፥ ነው።
ይኸ፥ ነገር፥ እንዳይሆን፥ ለስልጣን፥ ሲል፥ የአገር፥ክህደት፥ ለፈፀመው፥ ንጉስ፥ ሚኒልክ፥ በሀገር፥ካጅነት፥ በመፈረጅ፥ ታሪኩን፥ በጥቁር፥ ቀለም፥መፃፍ፥ ነው፥እንጂ፥ ድል፥ አድራጊ፥ ነው፥ ተብሎ፥ በከዳው፥ ህዝብና፥ሃገር፥ ላይ፥" ድል፥ አድራጊ"፥ እየተባለ፥ በየአመቱ፥ መሞገሱና፥ እምዬ፥ እየተባለ፥መሞካሸቱ፥ስህተት፥ነው።
- የመተማ፥ ጦርነት፥ በቀላሉ፥ በኢትዮጵያውያን፥ ድል፥ ይጠናቀቅ፥ ነበር፥ አፄ፥ ዮሃንስም፥ ባልሞቱ፥ነበር፥ ኢትዮጵያም፥ በአፍሪካ፥ ቀንድ፥ የጦር፥ሃያል፥በመሆን፥ ትቀጥል፥ ነበር።
- ኢትዮጵያም፥ በጣልያኖች፥ በቀላሉ፥አትደፈርም፥ነበር፥ ብትደፈርም፥ በቀላሉ፥ታሸንፍ፥ ነበር።
- ኢትዮጵያ፥ ከእንግሊዝ፥ መንግስት፥ ጋር፥ በነበራት፥ የባህር፥ በር፥ የማግኘት፥ ስምምነት፥ ምፅዋንም፥ አሰብንም፥ ተቆጣጥራ፥ ጥንታዊውን፥ ግዛትዋን፥ ታስከብር፥ ነበር።ኤርትራ፥ የምትባል፥ የእንግዴ፥ ልጅ፥ ፥አትወለድም፥ ነበር።
- የኢትዮጵያ፥ ውስጣዊ፥ አንድነት፥ የበለጠ፥ ተጠናክሮ፥ የተሻለ፥የእድገት፥ ደረጃ፥ ላይና፥ የግዛት፥ አንድነት፥ ላይ፥ትደርስ፥ ነበር። አሁን፥ የምንሰቃይበት፥ የታሪክ፥ስብራት፥ በቀነስ፥ ነበር፥ ነው።
ይኸ፥ ነገር፥ እንዳይሆን፥ ለስልጣን፥ ሲል፥ የአገር፥ክህደት፥ ለፈፀመው፥ ንጉስ፥ ሚኒልክ፥ በሀገር፥ካጅነት፥ በመፈረጅ፥ ታሪኩን፥ በጥቁር፥ ቀለም፥መፃፍ፥ ነው፥እንጂ፥ ድል፥ አድራጊ፥ ነው፥ ተብሎ፥ በከዳው፥ ህዝብና፥ሃገር፥ ላይ፥" ድል፥ አድራጊ"፥ እየተባለ፥ በየአመቱ፥ መሞገሱና፥ እምዬ፥ እየተባለ፥መሞካሸቱ፥ስህተት፥ነው።