Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15438
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ከሞተ በኋላ የኢትዮጵያ ንጉሥ ሁኖ ለትውልድ የዘለቀ ዳግማዊ ዐጼ ምኒልክ ብቻ ነው። አይደለም ዛሬ በስሙ ከእረፍቱ በኋላ በእምዬ በቅሎ 2 አመት አገር ተዳድሯል ደብዳቤ ማህተም ይታተም ነበር

Post by Abere » 05 Mar 2023, 11:52

የደግ ሰው ሥሙ ከመቃብር በላይ ይቀራል። ከሞተ በኋላ የኢትዮጵያ ንጉሥ ሁኖ ለትውልድ የዘለቀ ዳግማዊ ዐጼ ምኒልክ ብቻ ነው። አይደለም ዛሬ በስሙ ከእረፍቱ በኋላ በእምዬ በቅሎ 2 አመት አገር ተዳድሯል ደብዳቤ ማህተም ይታተም ነበር - የአፍሪካው ንጉሥ እምዬ::ዛሬ የእምዬን እግር ለማጠብ እንኳን የማይበቁ ወፍ አራሽ ኦሮሙማ ለአገር የሚጠቅም አንድት እንኳን ቁም ነገር ሳይሰሩ እምዬ በሉን - ተደመሩልን እና እናጣፋችሁ ይሉናል። በጥላቻ እና በወሬ እምየን መሆን አይቻልም። አዎ፥ ዛሬም አጼ ዳግማዊ ምኒልክ የኢትዮጵያ ንጉስ ናቸው - ከዕረፍታቸው በኋላ እንኳን የሚያስተዳድሯት።