ጦርነቱን ደግፎ በዋናነት ሲመራ የነበረ ሃይል፤ ጦርነቱን ያመጣው ውጤት (ኤኮኖሚ ቀውስ የዋጋ ንረት) ከውጭ ሆኖ (የጦርነቱ ባለቤት እንዳልሆነ) ሲተች fair አደለም -የኦህዴድ መልስ ለአማራ
ጦርነቱን ደግፎ በዋናነት ሲመራ የነበረ ሃይል፤ ጦርነቱን ያመጣው ውጤት (ኤኮኖሚያዊ ቀውስና የዋጋ ንረት) ከውጭ ሆኖ (የጦርነቱ ባለቤት እንዳልሆነ) ሲተች fair አደለም። - የኦህዴድ መልስ ለአማራና ኢትዮፕያኒስት / አሃዳዊ / የአንድነት የፖለቲካ ልሂቃን
Last edited by sarcasm on 01 Mar 2023, 20:57, edited 1 time in total.
Re: ጦርነቱን ደግፎ በዋናነት ሲመራ የነበረ ሃይል፤ ጦርነቱን ያመጣው ውጤት (ኤኮኖሚያዊ ቀውስና የዋጋ ንረት) ከውጭ ሆኖ (የጦርነቱ ባለቤት እንዳልሆነ) ሲተች አደለም። - የኦህዴድ መልስ
የናንተ ጦርነት ልንዋጋ ነው ኢኮኖሚው ምስቅንቅሉ ያስገባነው ፡ ጦርነቱን የተቃወሙ ቢነቅፉን at least . . . እያሉ ነው OPDO
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ጦርነቱን ደግፎ በዋናነት ሲመራ የነበረ ሃይል፤ ጦርነቱን ያመጣው ውጤት (ኤኮኖሚያዊ ቀውስና የዋጋ ንረት) ከውጭ ሆኖ (የጦርነቱ ባለቤት እንዳልሆነ) ሲተች አደለም። - የኦህዴድ መልስ
Aye aye..
OPDO talking from both sides of its mouth isn't new to us, Ethiopians. TPLF will learn once again the hardest way soon how OPDO is going to use and throw them under the bus.
Just the other day, Shimles did claim that OPDO single handedly defeated the war monger TPLF which prepared itself for the last 50 years to just be decimated in three weeks of war. Thanks to the Man who is known to save the bandits time and again, here you are talking from the graveyard..
It ain't as easy as you used to be told ..
Just the other day, Shimles did claim that OPDO single handedly defeated the war monger TPLF which prepared itself for the last 50 years to just be decimated in three weeks of war. Thanks to the Man who is known to save the bandits time and again, here you are talking from the graveyard..
Re: ጦርነቱን ደግፎ በዋናነት ሲመራ የነበረ ሃይል፤ ጦርነቱን ያመጣው ውጤት (ኤኮኖሚ ቀውስ የዋጋ ንረት) ከውጭ ሆኖ (የጦርነቱ ባለቤት እንዳልሆነ) ሲተች fair አደለም -የኦህዴድ መልስ
Just finished watching the whole interview. OPDO is saying ልቅሶው፥ ከፍየሉ፥ በላይ፥ ነው፥!
Re: ጦርነቱን ደግፎ በዋናነት ሲመራ የነበረ ሃይል፤ ጦርነቱን ያመጣው ውጤት (ኤኮኖሚ ቀውስ የዋጋ ንረት) ከውጭ ሆኖ (የጦርነቱ ባለቤት እንዳልሆነ) ሲተች fair አደለም -የኦህዴድ መልስ
ዋና የተዋጋው አማራ ነው ለማለት ከሆነ ድሉን ደግሞ ይኔነው አትበሉ (የድል ሽምያ ) ብሎ ደግሞ ክሬዱትን ለመውሰድ የሚዳዳውም ያው የኦሮሙማ የህጻን ፖለቲካ ነው ፡
Re: ጦርነቱን ደግፎ በዋናነት ሲመራ የነበረ ሃይል፤ ጦርነቱን ያመጣው ውጤት (ኤኮኖሚ ቀውስ የዋጋ ንረት) ከውጭ ሆኖ (የጦርነቱ ባለቤት እንዳልሆነ) ሲተች fair አደለም -የኦህዴድ መልስ
ወይ አንቺ ማርያም! ስለ የትኛው ድል ነው የምታወራው? ጦርነቱ ሲጀመር African Union, ኦባሳንጆና ሌሎች ሁለት መሪዎች ወደ ኣዲስ ኣበባ ላኳቸውው። ኣንደራደርም" ብላችሁ ሶስቱም መሪዎች መለስኳቸው። ከሁለት ዓመት ቦኃላ፤ መቶ ሺዎች ትግሬ፤ ኣማራ፤ ኦሮሞ፤ ኤርትርውያንና፤ ሌሎች ፈጅታሁ በመቶዋች ቢልዮኖች የሚተመን ንብረት አውድማችሁ ፤ ተደራድራችሁ ጦርነቱ በድርድር ኣለቀ። ስለሌለ ድል ሽምያ ደሞ ጀመራጀመራቹ? ስለሆነና ስላለ መስማማት ያልቻላችሁ ስለሌለና ስላልሆነ እንስማማ ትላለህ?
Last edited by sarcasm on 03 Mar 2023, 19:21, edited 1 time in total.