Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15438
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Tigray Orthodox Church has rightly removed " መንበረ፥ ተክለሃይማኖት" from the title of Abune Mathias!

Post by Abere » 01 Mar 2023, 14:43

አክሱም-ጴንጤ ወወያኔ

የደብረሊባኖስ ገዳም የተመሰረተው ከ2000 አመታት በላይ ነው። በአቡነ ተክለሃያማኖት አይደለም - በእርግጥ እርሳቸው በዚህ ገዳም ለበርካት አስርት አመታት ገድመው ኑረዋል። ይህ ማለት ከፍሬምናጦስ በፊት ከ400 አመታት በፊት ይሆናል። ይህ ቅዱስ ቦታ ደብረሊባኖስ በተለያየ ጊዜ 4 ስያሜዎችን አግኝቷል

1ኛ ኤላም

2ኛ) ግራርያ ( ይህን ስያሜ የሰጠችው እመቤታችን ድንግል ማርያም በመልዐክ እየተመርች በተሰደደች ሰዐት ከዚህ ግርር ከበዛበት ስፍራ አርፋ ብዙ ጊዜ ስለተቀመጠችበት እና የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ ስላገኙበት ነው)

3ኛ) ደብረ አሰቦ

4) ደብረሊባኖስ ( በአጼ ዘርዓያዕቆብ ዘመነ መንግስት - በ6ኛው ክፍለ ዘመን መጥተው ከዚህ ደብር በነበሩት የአባ ሊባኖስን ስም በመጠቀም )

ጵንጥና እና ወይንነት ሊገድልህ እኮ ነው - ወይ መናፍቅና። :mrgreen:


Axumezana
Senior Member
Posts: 19180
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Tigray Orthodox Church has rightly removed " መንበረ፥ ተክለሃይማኖት" from the title of Abune Mathias!

Post by Axumezana » 01 Mar 2023, 16:15

ይኸንን፥ ተረት፥ ተረት፥ የሚያተስምሩ፥ እውሮች፥ ናቸው፥ አነርሱም፥ ተመሪዎቻቸውም፥ ወደ፥ገሃነም፥ነው፥ የሚሄዱት፥ ጊዜ፥ ሳለህ፥በጌታችን፥እየሱስ፥ክርስቶስ፥ መድህንነት፥ አምነህ፥ ከገሃነም፥ አምልጥ፥ከቤተክርስትያናችንም፥ ተረት፥ ተረቱንና፥ ጣኦታቱን፥ ጥለን፥
በእውነተኛው፥ መሰረትዋ፥ በጌታችን፥ እየሱስ፥ ክርስቶስ፥ ላይ፥ እንመስርታት፥ ሕዝባችንንም፥ እናድን።

Abere
Senior Member
Posts: 15438
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Tigray Orthodox Church has rightly removed " መንበረ፥ ተክለሃይማኖት" from the title of Abune Mathias!

Post by Abere » 01 Mar 2023, 17:55

ማን ያውራ የነበረ ይላል አበው ስለ አንድ ነገር ትክክለኛ ምንጭ ለማስረዳት ሲሞክር። እኔ ከአባት ከአያት፤ ቅድመ አያት...... የተቀበልኩትን እውነተኛ ሃይማኖት እንጅ ትናንት ከስንዴ ጋር በመጣ የእነ ነብዩ ጩፋ አደንዛዥ ዕፅ ተጠቃሚ ወፈፌ ፈረንጅ ያስገባውን ጵንጥና አልሰማም እምብየው! ለምን ብየ ገደል እገባለሁ። በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ከይሲ ጴንጤ 40 ክንድ ያርቅልኝ። በአምስቱ ቅንዋተ መስቀል ከይሲ ጴንጤን ሳዶር፣ አላዶር፣ ዳናት፣ አዴራ እና ሮዳስ አርቄዋለሁ።
Axumezana wrote:
01 Mar 2023, 16:15
ይኸንን፥ ተረት፥ ተረት፥ የሚያተስምሩ፥ እውሮች፥ ናቸው፥ አነርሱም፥ ተመሪዎቻቸውም፥ ወደ፥ገሃነም፥ነው፥ የሚሄዱት፥ ጊዜ፥ ሳለህ፥በጌታችን፥እየሱስ፥ክርስቶስ፥ መድህንነት፥ አምነህ፥ ከገሃነም፥ አምልጥ፥ከቤተክርስትያናችንም፥ ተረት፥ ተረቱንና፥ ጣኦታቱን፥ ጥለን፥
በእውነተኛው፥ መሰረትዋ፥ በጌታችን፥ እየሱስ፥ ክርስቶስ፥ ላይ፥ እንመስርታት፥ ሕዝባችንንም፥ እናድን።

Post Reply