Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

ኦህዴድ የጉራጌ ወጣቶችን ከአዐማራ ጋር በመተባበር አገር ልታፈርሱ ነው በሚል በጅምላ እያሰረ ነው!

Post by Za-Ilmaknun » 01 Mar 2023, 12:44

ኦሮሙማ ሃገረ ኦሮሚያን ለማዋለድ ጊዜው አሁን ነው በሚል እየተቅበዘበዘ ይገኛል። በኢትዮጵያዊነታቸው የፀና እምነት ያላቸውን ህዝቦች ነጥሎ በመክሰስና በማዋከብ የአብይ ወ ሽመልስ መንግስት ሃገር አፍርሶ ሃገር የመመስረት ስራውን በክህደት ቀጥሎበታል። የጉራጌን ህዝብ የክልል መብት ከመከልከል አልፎ፥ ወሃ ጠማኝ ያለን ሰው ጥይት ከማጠጣት በዘለል፥ አሁን ደግሞ፥ ብዐዴን ትንሽ ጠንከር ቢል፥ ዳፋው ለጉራጌ ወጣቶች እይተረፈ ይገኛል።