Page 1 of 1

አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 28 Feb 2023, 20:02
by sarcasm
አጼ ምንልክ የአድዋ ጦርነት ላይ እንዳልነበሩኮ ማንም አይክደውም። ልዩነቱ እኛ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ነበር ስንል እነሱ ደግሞ አይ አይደለም፤ ሲያስቀድሱ ነው የነበሩት ነው የሚሉት። 👌
ዞር አሉ እንጂ አልሸሹም ነው - ነገሩ። እነሱ ባሉትም ቢሆን ዋነው ነገር በጦርነቱ ቦታ አለመኖራቸው ነው። 😄😩

Please wait, video is loading...

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 28 Feb 2023, 20:16
by Wedi
ቆማል አጋሜ!! የምኒልክ ታሪክ በዓለም ላይ በደማቅ የተጻፈ ታሪክ ነው፡፡ King of Kings Atse Menelik is tooo BIG for your pea size brain!! :lol: :lol:

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 28 Feb 2023, 20:36
by Dejach Aklilu
Menelik is omnipresent, he present everywhere, he has been living inside all the brain dead tribalist heads rent free for a century now eko :mrgreen: :mrgreen:

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 28 Feb 2023, 21:11
by Wedi
Dejach Aklilu wrote:
28 Feb 2023, 20:36
Menelik is omnipresent, he present everywhere, he has been living inside all the brain dead tribalist heads rent free for a century now eko :mrgreen: :mrgreen:


That is BIG problem for all these dead brain tribalist heads.

Extra ordinary King Menelik in UK, London Museum!
:lol: :lol:

Please wait, video is loading...

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 01 Mar 2023, 08:17
by sarcasm
Don't shot the messenger. I reported the what the Arch Bishop from Bahir Dar said.

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 01 Mar 2023, 10:50
by Abere

Hello ሰላቱ, :lol:

If there were no Emperor Menelik II, there would be no Adowa. ምኒልክ ባይኖር አድዋ በጭራሽ አይኖርም ነበር። አንድት ትንሽ አቧራ የገጠር መንደርን የሆነችውን አድዋ ስሟን የአደባባይ ስም ያደረጋት እምየ ዐጼ ምኒልክ ነው።

እነ አህያ የለሽ የሰው በቅሎ ያማሉ እንድሉ - የጣልያንን ባኒ እና ስኳር እየተቀበሉ ጣያንን መንገድ የሚመሩ የእነ ሰላቱ የትውልድ ዘሮች አሁንም ምኒልክ አጥንታቸው ዘልቆ ያሰቃያቸዋል።እንድህ እንደዛሬ አገር ሳይቀና ከሸዋ ወራት ተጉዘው ትግራይ ላይ ጣልያንን የእንብርክ ያስኬዱት 1ቁጥር ጀግና የኢትዮጵያ ንጉስ።

ለመንገደኛ ሰው አይሰጡም ስንቁን፤
እየበላው ይሂድ አንጀት አንጀቱን።

የእነ ሰላቱ ልጅ ትግሬ ወያኔዎች እና እምየ ምኒልክ ለምን ጨርቅ አለበሰን ከዘላንነት እና ጫካ ዠምግጎ ከሚኖር ጦጣ መሰል ህይወት አወጣን ያሉት እነ ቀጀላ፤ አነ ሽመልስ ወዘተ ኦነግ የፈለጉትን ማውራት ይችላሉ ምኒልክ ግን ታሪክ ለአለም ጥቁር ህዝብ ሰርቶ ሂዷል - የድሃ ነጋሪቱ ልቡ ይባላል - የሰላቱ ችሎታ እስከዚህ ነው።

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 01 Mar 2023, 16:28
by Educator
So according to this wushetam priest, the war only lasted two hours.
sarcasm wrote:
28 Feb 2023, 20:02
አጼ ምንልክ የአድዋ ጦርነት ላይ እንዳልነበሩኮ ማንም አይክደውም። ልዩነቱ እኛ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ነበር ስንል እነሱ ደግሞ አይ አይደለም፤ ሲያስቀድሱ ነው የነበሩት ነው የሚሉት። 👌
ዞር አሉ እንጂ አልሸሹም ነው - ነገሩ። እነሱ ባሉትም ቢሆን ዋነው ነገር በጦርነቱ ቦታ አለመኖራቸው ነው። 😄😩

Please wait, video is loading...

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 01 Mar 2023, 16:41
by Weyane.is.dead
How many know your idol meles chenawi run away from the battlefield and hid :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: your gorilla abay woldu wet his pants when he got caught. I know nothing about Menelik but I bet he was 10x the man your meles chenawi was :mrgreen:
weyanay rodent eden wrote:
28 Feb 2023, 20:02
አጼ ምንልክ የአድዋ ጦርነት ላይ እንዳልነበሩኮ ማንም አይክደውም። ልዩነቱ እኛ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ነበር ስንል እነሱ ደግሞ አይ አይደለም፤ ሲያስቀድሱ ነው የነበሩት ነው የሚሉት። 👌
ዞር አሉ እንጂ አልሸሹም ነው - ነገሩ። እነሱ ባሉትም ቢሆን ዋነው ነገር በጦርነቱ ቦታ አለመኖራቸው ነው። 😄😩

Please wait, video is loading...

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 01 Mar 2023, 16:45
by Za-Ilmaknun
Indeed son! Eisenhower and Churchill were riding the boats that stormed the beaches of Normandy. :mrgreen: :lol: Most recently, Abiy Ahmed was on the back of the tanks that rode through MeQelle.

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 01 Mar 2023, 16:48
by Abe Abraham
Educator wrote:
01 Mar 2023, 16:28
So according to this wushetam priest, the war only lasted two hours.
sarcasm wrote:
28 Feb 2023, 20:02
አጼ ምንልክ የአድዋ ጦርነት ላይ እንዳልነበሩኮ ማንም አይክደውም። ልዩነቱ እኛ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ነበር ስንል እነሱ ደግሞ አይ አይደለም፤ ሲያስቀድሱ ነው የነበሩት ነው የሚሉት። 👌
ዞር አሉ እንጂ አልሸሹም ነው - ነገሩ። እነሱ ባሉትም ቢሆን ዋነው ነገር በጦርነቱ ቦታ አለመኖራቸው ነው። 😄😩

Please wait, video is loading...
Wushetam priest ? One wouldn't expect such disrespectful words even from a Tigrayan muslim like you. Behave yourself !

-

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 01 Mar 2023, 21:59
by Educator
Disrespectful words? I just read what is on his forehead.
Abe Abraham wrote:
01 Mar 2023, 16:48
Educator wrote:
01 Mar 2023, 16:28
So according to this wushetam priest, the war only lasted two hours.
sarcasm wrote:
28 Feb 2023, 20:02
አጼ ምንልክ የአድዋ ጦርነት ላይ እንዳልነበሩኮ ማንም አይክደውም። ልዩነቱ እኛ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ነበር ስንል እነሱ ደግሞ አይ አይደለም፤ ሲያስቀድሱ ነው የነበሩት ነው የሚሉት። 👌
ዞር አሉ እንጂ አልሸሹም ነው - ነገሩ። እነሱ ባሉትም ቢሆን ዋነው ነገር በጦርነቱ ቦታ አለመኖራቸው ነው። 😄😩

Please wait, video is loading...
Wushetam priest ? One wouldn't expect such disrespectful words even from a Tigrayan muslim like you. Behave yourself !

-

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 01 Mar 2023, 22:46
by Hawzen
sarcasm wrote:
28 Feb 2023, 20:02
አጼ ምንልክ የአድዋ ጦርነት ላይ እንዳልነበሩኮ ማንም አይክደውም። ልዩነቱ እኛ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ነበር ስንል እነሱ ደግሞ አይ አይደለም፤ ሲያስቀድሱ ነው የነበሩት ነው የሚሉት። 👌
ዞር አሉ እንጂ አልሸሹም ነው - ነገሩ። እነሱ ባሉትም ቢሆን ዋነው ነገር በጦርነቱ ቦታ አለመኖራቸው ነው። 😄😩

Please wait, video is loading...

Agame snake Eden,

Shut the fu*ck up, low IQ Agame!!! You badly want to celebrate the Adwa victory but you don't want tor recognize and commend the very leader who led your country to the victory. I have to admit that, I personally celebrate the adwa victory because as an Eritrean, I also feel Eritrea and Eritreans also won.. by completely got rid of the snake clan from our shoulder forever. :lol: :lol: :lol:

Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF terrorist group

Re: አጼ ምንልክ በዋነው የአድዋ ጦርነቱ ቦታ አልነበሩም፤ ቤተክርስቲያን ነበሩ ፡ የሲኖዶሱ አባ አብርሃም

Posted: 02 Mar 2023, 02:32
by Meleket
ምኒልክ ከሸዋ ሳይነሳ ገና፡
ኣሉላም ከተምቤን ሳይነሳ ገና፡
ስብሓትም ከሓውዜን ሳይነሳ ገና፡
መንገሻም ከዓድዋ ሳይነሳ ገና፡
እንደነገርናችሁ ኣምናና ታቻምና፡
ጣልያንን ገጥሞታል የቀይባህር ጀግና፡
ባህታ የተባለ የወንዶቹ ቁና።

እሱ መስዋእት ባይሆን ጣልያንን ኣዳክሞ፡
ቋንቋችሁ በሆነ ቫቤኔ ብሪሞ


ለበለጠ መረጃ https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=290539&
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=17&t=176098&
:mrgreen:

Meleket wrote:
02 Mar 2023, 02:11
ንኵናት ናይ ሓላይ ጎስዩ ኣትሪፉ፡
ዓድዋ ዓድዋ ይብል ሓበሻ ብኣፉ፡፡
:mrgreen:

ኣዋልድ ሓበሻ እስከ ተሓበና፡
ኣዋልድ ኤርትራ እስከ ተሓበና፡
ምስ በኣል ሮቤርቶ ንኸይትቝረና፡
ንባህታ ወሊድኽን ጅግና ወዲ ጅግና፡
ንርስቲ ዓደቦ በጃ ዝዀነልና።


ይህ ምስል የኤርትራዊው ጀግና የደጃዝማች ባህታ ሓጎስ ነው
Meleket wrote:
02 Mar 2022, 02:38
. . . የዓድዋ ድልን ስንዘክር ከአጤ ሚኒልክ በፊት፡ ከራስ መንገሻም በፊት፡ ጣሊያንን ብቻቸውን ተፋልመው በጀግንነት የተሰውትን የኤርትራዉን ጀግና ደጃዝማች ባሕታ ሓጐስንም እየዘከርን ነው። :mrgreen: