የሲዳሞ ክፍለ ሀገር (የቦረና ህዝብ) የዘመኑ አስከፊ የርሃብ እና ድርቅ አደጋ ተጠቂ የዜና አውታሮች ዐብይ ወሬ። ጊዜ የማይቀይረው ነገር የለም።
Posted: 27 Feb 2023, 10:44
የሲዳሞ ክፍለ ሀገር (የቦረና ህዝብ) የዘመኑ አስከፊ የርሃብ እና ድርቅ አደጋ ተጠቂ የዜና አውታሮች ዐብይ ወሬ። ጊዜ የማይቀይረው ነገር የለም። አሁን የተከሰተው የሰዎች እና የቤት እንሰሳት ዕልቂት ለ5 አመታት ሳያቋርጥ የነበረ የዝናብ ዕጥረት እንደ ሆነ መገናኛ ብዙሃን ሲገልጹ ይደመጣል። 5 አመታት በቂ አደጋ የመከላከል እና የአደጋ ዝግጁነት ጊዜ ይሰጥ ነበር። ይህ አሁን ሰርገኛ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ አይነት ስራ ምን አይነት ግብዝነት እንደ ሰፈነ ያስረዳል። በመንግስት ሚድያዎች እዚህ እዚያም ግብታዊ የሆኑ የልማት ስራዎች ተሰሩ እየተባለ የፕሮፓጋንዳ ወሬ ሲደመጥ ይሰማል - ነገሩ ግን ትልቁ ችግር ተቀምጦ በወሬ በማደናገር እና በማሳመን ስራ ላይ ነበር የተሰማራው።
ዛሬ በቦረና እየደረሰ ያለው የሰው፥ የቤት እና የዱር እንሰሳት ዕልቂት በብዙ መልኩ ሊቀንስ ወይም ሊቆም የሚችል ክስተት ነበር። በፓለቲካ ደንቃራነት በዚህ አስከፊ ችግር ንጹሃን ያለጥፋታቸው እየተሰቃዩ ነው። ጊዜ ተቀይሮ ሲዳሞም እንደ ሰሜኑ የአገራችን ክፍል እንደ ትግራይ ሌላው የደቡቡ የድርቅ እና የእርሃብ ምሳሌ ሆነ። ጦርነት፤የመልካም አስተዳደር ዕጦት፤ ሌብነት፤ ግፍ ሰው ሰራሽ ቢመስሉም የተፈጥሮ አደጋን የሚያመጡ ናቸው - ምክንያቱም ለመከላከል የሚያስችል አቋም ይሁን የዝግጁ ጊዜ ስለማያመቻቹ። ግፍም የእግዜር መቅሰፍት ያመጣል - የጉጅ ኦሮሞዎች በሚልዮን ጌድዮዎችን አስለቅሰውቃል፥ አፈናቅለዋል፤ ኦነግ የሚባለው ሰው በላ ሽፍታ የቦረና ያቤሎ ጉጅ መጨፈርያ እን ግፍ መስሪያው ነበር። ኦሮሙማ የሚባል ደንቀራ ያመጣው ችግር ነው።
ዛሬ በቦረና እየደረሰ ያለው የሰው፥ የቤት እና የዱር እንሰሳት ዕልቂት በብዙ መልኩ ሊቀንስ ወይም ሊቆም የሚችል ክስተት ነበር። በፓለቲካ ደንቃራነት በዚህ አስከፊ ችግር ንጹሃን ያለጥፋታቸው እየተሰቃዩ ነው። ጊዜ ተቀይሮ ሲዳሞም እንደ ሰሜኑ የአገራችን ክፍል እንደ ትግራይ ሌላው የደቡቡ የድርቅ እና የእርሃብ ምሳሌ ሆነ። ጦርነት፤የመልካም አስተዳደር ዕጦት፤ ሌብነት፤ ግፍ ሰው ሰራሽ ቢመስሉም የተፈጥሮ አደጋን የሚያመጡ ናቸው - ምክንያቱም ለመከላከል የሚያስችል አቋም ይሁን የዝግጁ ጊዜ ስለማያመቻቹ። ግፍም የእግዜር መቅሰፍት ያመጣል - የጉጅ ኦሮሞዎች በሚልዮን ጌድዮዎችን አስለቅሰውቃል፥ አፈናቅለዋል፤ ኦነግ የሚባለው ሰው በላ ሽፍታ የቦረና ያቤሎ ጉጅ መጨፈርያ እን ግፍ መስሪያው ነበር። ኦሮሙማ የሚባል ደንቀራ ያመጣው ችግር ነው።