☕ የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት ለአይተ eden ፣ አይተ Meleket ፣ አይተ almaze እና አይተ Axumezana የሰጡት አስገራሚ ምላሽ። ☕ ቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂ ቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂ
Posted: 24 Feb 2023, 20:38
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/





እንዲህ እዬተባለውን እልሽን ይገርማል . . .



Meleket wrote: ↑25 Feb 2023, 03:16ኣዬ Fiyameta ኣዬ የተራ ካድሬት ነገር፡ ኣሁንም "ቆርበት ኣንጥፉልኝ እያልሽ ነው?"። ታለም ኣሁን እኮ የሰላም ዘመን እንዲሆን ሁለቱ እርስበእርስ ይዋጉ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ሃይሎች ተስማምተዋል። ኣሁን በዚህ ሰዓት ያንቺ የጥላቻ ንግግር እየፈለፈልሽ ማመንዠኹ ለምን ፍጆታ ነው እቴዋ?
እንዲህ እዬተባለውን እልሽን ይገርማል . . .
ታዲያ እነ ኮለኔል ታሪኩ ኤርትራን ‘ይገዟት’ በነበረበት ወቅት የኛ ታጋዮች እኛም ጭምር እንዲህ እንልን ነበር ኣኮ
“ኣምሓሩ ይትረፍ’ዶ ኪገዝኡኻስ ክትገዝኦም’ውን ዘየድልዩ ኢዮም” ግርድፍ ትርጉም “ኣማሮች ሊገዙህ ይቅርና ልትገዛቸውም የማያስፈልጉ ህዝቦች ናቸው።”
በዘፈናችንም
“ቻ በሎ ነዓወሽ . . . ” . . . “እንደ ኣህያ ቻ እያልክ ንዳቸው” እየተባለም እኮ ተዘፍኗል። ኧረ ሌላም ስንትና ስንት ነገር ተብሏል።
ቢሆንም ግን ኣሁን የሰላም ግዜ በመሆኑ ነገር ማመንዥኹን ትተን፡ ለሰላም ብቻ መትጋት ነው የሚበጀን።![]()
ለፊዚካል ዲማርኬሽን ደግሞ ተዘጋጂ። ኢትዮጵያውያንን እባክሽ የውስጥ ጉዳያቸውን ራሳቸው እንዳሻቸው እንዲያደርጉ ለቀቅ ኣድርጊያቸው ታለሜ!![]()
Hameddibewoyane wrote: ↑07 Mar 2022, 07:22በዓል ጻድቃን ዕደ፣ ኣዲስ ኣበባ ክንኣቱ፣ ሰሙን እዩ ተሪፉና፣ ድርድር ዝበሃል የለይ፣ ጦርነት ተወዲኡ እዩ ኢሎምና ኔሮም፣ ትጽብይ እንተበልካስ ወይከ!
በዓል መግበይ ዓስታኽ፣ "ኣስመራ ድማ ክንዕንድረሉ ኢና፣ ኣስመራ እንተዘይኣትየስ ኣይ ትግራዋይን እየ" ኢሎምና፣ ንሕና ድማ ክሳብ ኣስመራ ከይደኽሙ ኢልና፣ ኣብ ዛላንበሳን ራማን ኴንና ትጽብይ ከሪምና፣ ገለ የለን!
መንገዲ ጽርግያ ጅቡቲ ኣዲስ ኣበባ ቆሪጽናዮ ኢና፣ ንሚለ ሒዝናያ ኣለና ኢሎም ኔሮም፣ ኣብ ሚለ ትጽበይ እንተበልካስ ወይከ! ናብ ሚለ ተወዝ ዝብል ትግራዋይ ተሳኢኑ።
"ዛለንበሳ ሓሊፈ፣ ሰንዓፈ ጌረ፣ መረብ ሰጊረ፣ ደቀምሓረ ጌረ ኣስመራ እንተዘይኣትየስ፣ ኣይሰምዕን'የ" ኢሎም ደሪፎም ኔሮም፣ ክመጹ እዮም ኢልና እንተተጸበናስ፣ እትረፍ ዶ ናብ ኣስመራ ምምጻእ፣ ናብኡ ገጾም ሽንቲ ምሻን'ኳ ገዲፎሞ፣ ነዴኺ ማይ 'ረድላ ጌሮማ።
ቅድሚ ለካቲት 11 ንወልቃይትን ሑሞራን ሓራ ጌርና፣ ነቲ በዓል ኣብኡ ከነብዕሎ ኢና ኢሎም፣ ትጽብይ እንተበልካስ ወይከ! ወልቃይት የለ! ሑሞራ የለ!
ተጋሩ፣ ለከ ትቕልዱ ኢኹም ኔርኩም!
ኣነ ሃሳስ ለ ላይ እማንኩም መሲሉኒ ኔሩ።![]()


Meleket wrote: ↑25 Feb 2023, 03:16ኣዬ Fiyameta ኣዬ የተራ ካድሬት ነገር፡ ኣሁንም "ቆርበት ኣንጥፉልኝ እያልሽ ነው?"። ታለም ኣሁን እኮ የሰላም ዘመን እንዲሆን ሁለቱ እርስበእርስ ይዋጉ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ሃይሎች ተስማምተዋል። ኣሁን በዚህ ሰዓት ያንቺ የጥላቻ ንግግር እየፈለፈልሽ ማመንዠኹ ለምን ፍጆታ ነው እቴዋ?
እንዲህ እዬተባለም ነው እልሽን ይገርማል . . .
ታዲያ እነ ኮለኔል ታሪኩ ኤርትራን ‘ይገዟት’ በነበረበት ወቅት የኛ ታጋዮች እኛም ጭምር እንዲህ እንልን ነበር እኮ
“ኣምሓሩ ይትረፍ’ዶ ኪገዝኡኻስ ክትገዝኦም’ውን ዘየድልዩ ኢዮም” ግርድፍ ትርጉም “ኣማሮች ሊገዙህ ይቅርና ልትገዛቸውም የማያስፈልጉ ህዝቦች ናቸው።”
በዘፈናችንም
“ቻ በሎ ነዓወሽ . . . ” . . . “እንደ ኣህያ ቻ እያልክ ንዳቸው” እየተባለም እኮ ተዘፍኗል። ኧረ ሌላም ስንትና ስንት ነገር ተብሏል።
ቢሆንም ግን ኣሁን የሰላም ግዜ በመሆኑ ነገር ማመንዥኹን ትተን፡ ለሰላም ብቻ መትጋት ነው የሚበጀን።![]()
ለፊዚካል ዲማርኬሽን ደግሞ ተዘጋጂ። ኢትዮጵያውያንን እባክሽ የውስጥ ጉዳያቸውን ራሳቸው እንዳሻቸው እንዲያደርጉ ለቀቅ ኣድርጊያቸው ታለሜ!![]()
