Page 1 of 1

ዓብይ አህመድ 4.5 ሚሊዮን ዶላር የከፈለበት ማስታወቂያ ወጣ

Posted: 24 Feb 2023, 10:06
by Thomas H

Re: ዓብይ አህመድ 4.5 ሚሊዮን ዶላር የከፈለበት ማስታወቂያ ወጣ

Posted: 25 Feb 2023, 19:49
by Thomas H

Re: ዓብይ አህመድ 4.5 ሚሊዮን ዶላር የከፈለበት ማስታወቂያ ወጣ

Posted: 25 Feb 2023, 23:01
by sun
Thomas H wrote:
24 Feb 2023, 10:06
Why don't you hire 100 lawyers similar to your effort during the exciting Nobel peace award effort when the Nobel committer showed you and your lawyers middle fingers so that same dumb lawyers also that may again go for the second time and demand taking away the award from the Africa LION, the man of peace? Too much jealousy is your great weakness eating you from the inside out! As for the man of peace he deserves much more because it only makes Mamma Ethiopian and mamma Africa shine like the stars in the sky! Just say to your self " I AM SO JEALOUS AND GOSSIP FACTORY LIKE BABOON BABY!"


Re: ዓብይ አህመድ 4.5 ሚሊዮን ዶላር የከፈለበት ማስታወቂያ ወጣ

Posted: 26 Feb 2023, 00:09
by Thomas H
Elias Meseret

#እውነታው ኢቢሲ ከትናንት ጀምሮ "ኦፕን ማጋዚን የሚባል የህንድ መፅሄት በአፍሪካ የዲሞክራሲያዊ መሪዎችን ዝርዝር ይፋ አደረገ፣ ጠ/ሚር ዐቢይ አህመድን በ1ኛ ደረጃ ላይ አስቀመጠ" የሚል ዘገባ ይዞ ሲወዘውዘው ነበር።
የእሱን መረጃ ይዘው ደግሞ የሀገሬ የሶሻል ሚድያ ገፆች እና የዩትዩብ ቻናሎች ሲቀባበሉት ነበር። ከኢቢሲ በተጨማሪ አዲስ ሚድያ ኔትዎርክ፣ የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን ቢሮ፣ ኦቢኤን አማርኛ... ወዘተ መረጃውን ሲያጋሩ ነበር።
የመፅሄቱ ዋና ኤዲተር ኤስ ፕራሳናራጃን በዚህ ዙርያ መረጃ ለኢትዮጵያ ቼክ ማምሻውን ያደረሰ ሲሆን "እኛ እንዲህ አይነት መረጃ አላወጣንም፣ የእኛም ዘገባ አይደለም። ይህንን ልናረጋግጥላችሁ እንችላለን" የሚል ምላሽ ልኳል።
በዲጂታል መልኩ የታተሙ የመፅሄቱን የቅርብ ግዜ ህትመቶች የተመለከትኩ ሲሆን የተጠቀሰው አይነት መረጃ ይዘው እንዳልወጡ ማየት ይቻላል።
ከሁሉም የሚገርመው ግን የዚህ ሀሰተኛ መረጃ መነሻ በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ዶ/ር አለሙ ስሜ ስም ተመሳስሎ በተከፈተ አንድ ሀሰተኛ የትዊተር አካውንት የተሰራጨ ሀሰተኛ መረጃ መሆኑን ማየት ይቻላል። ይህ አካውንት ደግሞ ሀሰተኛ እንደሆነ ኢትዮጵያ ቼክ በተከታታይ መረጃዎችን አቅርቦ ነበር።
ይቺን እንኳን ሳያጣሩ ለሚልዮን ተከታታዮች መረጃ ማቅረብ አይከብድም... ወይም እንደ ክበበው ገዳ አባባል "አይሰቀጥጥም"?
*በኢንቦክስ ጥያቄ ሲበዛ ጎራ አልኩ፣ አሁን ወደ social media break/detox
መልካም አዳር፣ በሌላ ፌክ ኒውስ በቅርቡ እንገናኝ 👋👋