Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 36401
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የዲክታተሩ ቁጥር 1 ተጽኖ ፈጣሪ ስዩም ተሾመ ወራጅ አለ ብሏል!!!

Post by Horus » 22 Feb 2023, 20:30

ምን አለ መሰላችሁ? የኢትዮጵያ ሕዝብ በአቢይ አህመድ ላይ እምነት አልብቅቷል ! እንዲያውም ምን አለ መሰላችሁ ሕዝቡ የሚያምነው ብርቱካን ሚደቅሳንና ብርሃኑ ነጋን አለ ! እኔ ሆረስ ዲክታተሩን ደግፈው የያዙት 3 ምሰሶዎች እየወደቁ ነው ስል ዝም ብሎ በስመ ነጋ አይደለም! ኦሮማራን የፈለሰፈ ስዩም ተሾመ ነው ። ኦሮማራ አብቅቷል !ስዩም ተሼም ወደ ዜጋ ፖለቲካ ማዘመሟ ነው! በውድም ሆነ በግድ የጎሳ ጥርቃሞ ንፍጥ ለቅላቂ የልጅ ጨዋታ ማብቃት እንዳለበት ሁሉም እየተስማማ ነው !

Horus
Senior Member+
Posts: 36401
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዲክታተሩ ቁጥር 1 ተጽኖ ፈጣሪ ስዩም ተሾመ ወራጅ አለ ብሏል!!!

Post by Horus » 22 Feb 2023, 20:49

ያቶቢስ ሌባ አዳነች አቤቤ እንደ ከተማ ከንቲባ ?!!! አገር የሚያክል ቲያትር ማለትኮ ነው ! ሕዝብ በመንግስት እምነት አጣ ማልትኮ መቀለድ ነው !


Misraq
Senior Member
Posts: 15408
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የዲክታተሩ ቁጥር 1 ተጽኖ ፈጣሪ ስዩም ተሾመ ወራጅ አለ ብሏል!!!

Post by Misraq » 22 Feb 2023, 22:33

Brother Horus,

You are correct. The equilibrium has already shifted. The storm is building and gathering and I doubt if PP Oromuma has a worthy cause for it's supporters to die for. They will crumble. That is why the cowards in PP Oromuma goes against the Pretoria surrender of TPLF and stopped the disarmament process.

The coming two weeks are decisive for both

Selam/
Senior Member
Posts: 15391
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የዲክታተሩ ቁጥር 1 ተጽኖ ፈጣሪ ስዩም ተሾመ ወራጅ አለ ብሏል!!!

Post by Selam/ » 22 Feb 2023, 23:40

ወጣ ወጣና እንደሸንበቆ ተንከባለለ እንደሙቀጫ!


Horus
Senior Member+
Posts: 36401
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዲክታተሩ ቁጥር 1 ተጽኖ ፈጣሪ ስዩም ተሾመ ወራጅ አለ ብሏል!!!

Post by Horus » 22 Feb 2023, 23:42

Misraq,
Something critically important has happened following the Synod's coup debacle. The level of factional fractures and the tempo of new realignment of forces indicate something deeply grave. My guess is that Ethiopians, people of the South, Amaras and other non-Oromuma forces finally saw the true color (intention and practice) of Abiy -Shimels led Oromo hegemony and probably separatist desires. The Ethiopian facade of team Abiy is now fully exposed for what it is. I believe it is this sudden awakening to the true intention of Oromuma that has shaken the Ethiopian politics. Political alignments are fast shifting. It is amazing!

Misraq
Senior Member
Posts: 15408
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የዲክታተሩ ቁጥር 1 ተጽኖ ፈጣሪ ስዩም ተሾመ ወራጅ አለ ብሏል!!!

Post by Misraq » 09 Jun 2025, 14:52

Horus wrote:
22 Feb 2023, 20:30
እኔ ሆረስ ዲክታተሩን ደግፈው የያዙት 3 ምሰሶዎች እየወደቁ ነው ስል ዝም ብሎ በስመ ነጋ አይደለም! ኦሮማራን የፈለሰፈ ስዩም ተሾመ ነው ። ኦሮማራ አብቅቷል !ስዩም ተሼም ወደ ዜጋ ፖለቲካ ማዘመሟ ነው! በውድም ሆነ በግድ የጎሳ ጥርቃሞ ንፍጥ ለቅላቂ የልጅ ጨዋታ ማብቃት እንዳለበት ሁሉም እየተስማማ ነው !
አያያ ምን አይነት ወላዋይ ሰው ነህ ግን 8)

Post Reply