ሰበር ዜና : የኃይማኖት ጦርነቱ ተጀመረ :: ጎጃም ውስጥ ቤተክርስቲያን አቃጠሉ.
Posted: 20 Feb 2023, 05:34
በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ወረዳ በሰብሸንጎ ቀበሌ በቀን 12/06/2015 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ ለጊዜው ማንንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች በተፈጠረ የእሳት አደጋ መድሐኔዓለም ቤተክርስቲያን የመቃጠል አደጋ ገጥሞታል ሲል የወረዳዉ መንግስት ኮሚኒኬሽን አስታዉቋል ፡፡ አደጋውን ለመከላከል ህዘብ የተረባረበ ቢሆንም በቀላሉ መከላከል አልተቻለም። በአደጋው እሳት ለማጥፋት ሲሞክር የነበረ የአንድ ሰው ህይወት ጠፍቷል፡፡

