
ሰበር ዜና : የኃይማኖት ጦርነቱ ተጀመረ :: ጎጃም ውስጥ ቤተክርስቲያን አቃጠሉ.
በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ወረዳ በሰብሸንጎ ቀበሌ በቀን 12/06/2015 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ ለጊዜው ማንንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች በተፈጠረ የእሳት አደጋ መድሐኔዓለም ቤተክርስቲያን የመቃጠል አደጋ ገጥሞታል ሲል የወረዳዉ መንግስት ኮሚኒኬሽን አስታዉቋል ፡፡ አደጋውን ለመከላከል ህዘብ የተረባረበ ቢሆንም በቀላሉ መከላከል አልተቻለም። በአደጋው እሳት ለማጥፋት ሲሞክር የነበረ የአንድ ሰው ህይወት ጠፍቷል፡፡


-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13728
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: ሰበር ዜና : የኃይማኖት ጦርነቱ ተጀመረ :: ጎጃም ውስጥ ቤተክርስቲያን አቃጠሉ.
Dedeb axgame why dont you mind your own business in mekele?
What happened to independent tigray? Why you sacrifice 1 million tigreyans?
Still speaking amarigna go and speak agamigna!
What happened to independent tigray? Why you sacrifice 1 million tigreyans?
Still speaking amarigna go and speak agamigna!