Graphic ! Viewers discretion advised : ለገጣፎ አማሮች ተጨፈጨፉ
Posted: 17 Feb 2023, 20:24
Gobeze Sisay
ይህ ድርጊት ከሌሊቱ 6:30 ነው
"ከባለቤቴና ከልጆቼ ጋር አገር ሰላም ብዬ ተኝቻለሁ። የትልቅ ተሽከርካሪ ድምፅ ወደ ቤታችን አቅጣጫ ሲመጣ ይሰማኛል። መንገድ ስቶ የመጣ የጭነት ተሽከርካሪ መስሎኝ ደንግጨ ከአልጋዬ ብድግ ስል ቤታችንን ከወደ በሩ በኩል አንድ ግሬደር መብራት አጥፍቶ እያፈረሰው ነበር። ልጆቼም ባለቤቴም እኔም ራቁታችንን ተነሳን ። መውጫ መንገድ አጣን። የቤቱ ፍርስራሽ አቧራ አፍኖናል ። ከውጭ ጩኸታችንን የሰማ ሰው የግሬደሩን ኦፕሬተር ተማፅኖ አስቆመው። አሁን ከፍርስራሹ ውስጥ ራቁታችንን ወጥተን ቤታቸው ወዳልፈረሰባቸው ሰዎች ቤት ቢያስጠጉን እየሄድን ነው"
በዚህ ደረቅ ሌሊት በአዲስ አበባ አቅራቢያ ጣፎ አካባቢ ቤታቸው በላያቸው ላይ እየፈረሰባቸው የሚገኙ ነዋሪዎች ለአማራ ድምፅ የገለፁት ነው።
ይህ ድርጊት ከሌሊቱ 6:30 ነው
"ከባለቤቴና ከልጆቼ ጋር አገር ሰላም ብዬ ተኝቻለሁ። የትልቅ ተሽከርካሪ ድምፅ ወደ ቤታችን አቅጣጫ ሲመጣ ይሰማኛል። መንገድ ስቶ የመጣ የጭነት ተሽከርካሪ መስሎኝ ደንግጨ ከአልጋዬ ብድግ ስል ቤታችንን ከወደ በሩ በኩል አንድ ግሬደር መብራት አጥፍቶ እያፈረሰው ነበር። ልጆቼም ባለቤቴም እኔም ራቁታችንን ተነሳን ። መውጫ መንገድ አጣን። የቤቱ ፍርስራሽ አቧራ አፍኖናል ። ከውጭ ጩኸታችንን የሰማ ሰው የግሬደሩን ኦፕሬተር ተማፅኖ አስቆመው። አሁን ከፍርስራሹ ውስጥ ራቁታችንን ወጥተን ቤታቸው ወዳልፈረሰባቸው ሰዎች ቤት ቢያስጠጉን እየሄድን ነው"
በዚህ ደረቅ ሌሊት በአዲስ አበባ አቅራቢያ ጣፎ አካባቢ ቤታቸው በላያቸው ላይ እየፈረሰባቸው የሚገኙ ነዋሪዎች ለአማራ ድምፅ የገለፁት ነው።