Re: ሰበር! ሰበር! የኦርቶዶክስ ተጋድሎ ቀጠለ! ጁንታው አልተመለሰም!
ዘንድሮ ሰኔ እና ሰኞ የገጠሙ ይመስላል። የፊታችን ሳምንት ዐብይ ጾም ይገባል። እነኝህ አረም የሆኑ ከቤተመንግስት የተላኩ ሽፍታዎች ገና ሁከት ያመጣሉ። አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ አይነት ነው። ቤተክርስቲያን እራሷ ነቅታ ምዕምናንን በተጠንቀቅ ማቆም አለባት።
Re: ሰበር! ሰበር! የኦርቶዶክስ ተጋድሎ ቀጠለ! ጁንታው አልተመለሰም!
ይህ ሁሉ የሚሰራው ሺመልስ አብዲሳና የኦነግ ተገንጣዮች ናቸው። ጁንታውኮ አንድ የሚተማመነው የፖለቲካ ቡድን አለ! አሁን አብይ ወጣቱን ያስራል፣ ጁንታው ቤተ መቅደሶችን ይወራል ። ይህ ነው የሚሆነው ። መፍትሄው ህዝባዊ አመጽ ነው ። ጁንታውን አዳማጭ ምዕመን ማሳጣት ነው ።
Re: ሰበር! ሰበር! የኦርቶዶክስ ተጋድሎ ቀጠለ! ጁንታው አልተመለሰም!
ትክክል ነህ በስነ-ስርዐት በኦሮሚያ ክልል አስተዳደር የተቀመጠ መርሃ ግብር ነው። ይህ መፈጸም አለበት ተብሎ በኦነግ የተወሰነ በጠቅላይ ሚንስትሩ ( የኦነግ ሊ/መንበር) የበላይ ቁጥጥር የጸደቀ ነው። ቅዱስ ሲኖዶሱ ይህን ያጣው አይመስለኝም ደም እንዳይፈስ ለጊዜውም ቢሆን እንለፈው አይነት አካሄድ ይመስላል። እውነቱ ግን ሊያጠፋ የመጣ ጥላት ሊመለስ ስለማይችል ነቅቶ መጠበቅ እና መጋፈጥ ብቻ ነው። በየዋህነት ግምባር ቀደም ሊሆኑን የሚችሉ የእምነቱ ተከታዮች በሞቅ በረዱን ሂደት እየተለቀሙ እስር ቤት እየገቡ ነው። እነዚህ ጀግና ለእምነታቸው ተጋዳይ ሰማዕታት ተለቅመው እስር ቤት ተዘግተው ሲያልቅ ዐብይ አህመድ እነዚህን የዋህ አባቶች አፍንጫችሁን ላሱ ብሎ በምትካቸው እነ አካለ ወልድን ይሾማል። ከስብሰባው አዳራሽ እንዳየነው በአብይ አህመድ እንጅ ሲመራ ያየሁት ምኑ ላይ በመንፈስ ቅዱስ እንደ ተመራ ለእኔ ለአለማዊ ሰው አልታየኝም። ምናልባት ከዐብይ ጾም በኋላ ይታየትኝ ይሆናል። ሰይጣን ዐብይ አህመድ ባለበት ቅዱስ መንፈስ ሊኖር እንደት ይችላል? ለዐመሉ ሰይጣን መጽሀፍ ቅዱስ ይጠቅሳል እንድሉ ከመጽሀፍ ቅዱስ ዘንጥሎ እያወጣ ያታልላቸዋል። እንደ እኔ አባቶች ፈተና ውስጥ የገቡ ይመስለኛል፤ ህዝብም ፈተና ውስጥ እንድሁ የገባ። ኢታብአነ እግዞኦ ውስተ መንሱት ( ወደ ፈተና አታግባን) ብሎ ጌታችን ክርስቶስ እንዳስተማረን።There is too much injustice in Ethiopia right now. It is enough.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13243
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ሰበር! ሰበር! የኦርቶዶክስ ተጋድሎ ቀጠለ! ጁንታው አልተመለሰም!
ፈንጠዚያዉ ምኑ ላይ ይሆን? መልዕክቱን አልሰማም ማለት ነዉ፣ እንድገመዉ እዚህም።
አገር ባለቤት ኣለት!
አገር ባለቤት ኣለት!
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ሰበር! ሰበር! የኦርቶዶክስ ተጋድሎ ቀጠለ! ጁንታው አልተመለሰም!
I am not sure if the man really understands the ramifications of what he is doing. His legitimacy is now completely eroded. What remains to be seen is for how long he is going to be holding on to power with sheer brute and coercion.
