Page 1 of 1

ሦስት ነገር ላሳስባችሁ:: ቅዱስ ጊዮርጊስን ቅዱስ መርቆሪዎስን እና የጣሊያን አሸናፊ ኢትዮጵያዊ ኦርቶዶክሶችን!

Posted: 14 Feb 2023, 06:51
by Jirta
እነዚህ ሦስቱ ከአጅዛብ ጋር ሲዋጉ ከገዳይ አጥፊ ጋር ሲጋደሉ ሰይፍ ጦር ጎራዴ በእጃቸው ነበር::
ተነግሮ ተለምኖ አልመለስ ያለን አህዛብ ሳይፈው ቆርጠው ቆራርጠው አሸንፈዋል::

በተለይ ኢትዮጵያውያን እንደ ህዝብ ለዚህ ምሳሌ ናቸው::የዛሬ አህዛቦች እና ወራሪ ተስፋፊዎች ታሪክን አያቁም:: በኪሳቸው የራሳቸው የውርደትታሪክ ተሸክመው ረስተውታል::
ወሮሙማ የሚቀጣጠል የቅናት እሳት ነው ሁሉንነገር ይበላል:: በመጨረሻም የሚበላው ሲያጣ ራሱን ይበላል::