እነዚህ ሦስቱ ከአጅዛብ ጋር ሲዋጉ ከገዳይ አጥፊ ጋር ሲጋደሉ ሰይፍ ጦር ጎራዴ በእጃቸው ነበር::
ተነግሮ ተለምኖ አልመለስ ያለን አህዛብ ሳይፈው ቆርጠው ቆራርጠው አሸንፈዋል::
በተለይ ኢትዮጵያውያን እንደ ህዝብ ለዚህ ምሳሌ ናቸው::የዛሬ አህዛቦች እና ወራሪ ተስፋፊዎች ታሪክን አያቁም:: በኪሳቸው የራሳቸው የውርደትታሪክ ተሸክመው ረስተውታል::
ወሮሙማ የሚቀጣጠል የቅናት እሳት ነው ሁሉንነገር ይበላል:: በመጨረሻም የሚበላው ሲያጣ ራሱን ይበላል::