የአገር መሪነት በሲኖዶስ የተቀማው ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ የተለመደው ማስፈራሪያ አሻንጉሊቱን ኮማንድ ፖስት ይዞ ብቅ አለ!!! ያዲሳባ ኮማንድ ፖስት!!!
ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ ከዚህ በኋላ በፖለቲካ መግዛት አይችልም፣ በማስፈራሪያ ኮማንድ ፖስት ብቻ ነው ስልጣን ላይ የሚቆየው ! ነገ የጠርሙስ ሰበራ ወታደራዊ ሰልፍ ባዲሳባ ያደርጋል !!!
Last edited by Horus on 11 Feb 2023, 16:19, edited 1 time in total.
Re: የአገር መሪነት በሲኖዶስ የተቀማው ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ የተለመደው ማስፈራሪያ አሻንጉሊቱን ኮማንድ ፖስት ይዞ ብቅ አለ!!!
Politically, terminal-ill Abi Ahmed is frantically nervous and doing everything to buy time. He is digging his own grave deep. The next logical demand is < Addis Ababa Must be an Independent Region>
Re: የአገር መሪነት በሲኖዶስ የተቀማው ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ የተለመደው ማስፈራሪያ አሻንጉሊቱን ኮማንድ ፖስት ይዞ ብቅ አለ!!!
አበረ፣ ቆሰለ ትለዋለህ ቀዘነ እንደ ማለት
በነገራችን ላይ ባለፈው ማታ ከናሽናል ሴኩሪቲ ጋር የተደረገው ግምገማ ካቢኔ ሊያፈርስ የደረሰ ነበር ነው የሚባለው ። ልብ በል ይህ ነገ አዲሳባ የሚያደርገው የጦር ሰልፍ ለራሱ የውስጥ ተቀናቃኞች እንጂ ከሲኖዶስም፣ ካፍሪካ ስብሰባም የተያያዘ አይደለም ። እኛ ሙሉ ዝርዝሩን የማናውቀው ነገር አለ ።
ባዲስ አበባ ዙሪያ ላይ ኮማንድ ፖስት ማቆም ማለት በሺመልስ አብዲሳና አዲሳባን በከበቡት ሸኔ ላይ የሚደረግ ኮማንድ ፖስት ነው ። የኦሮሙማ ጨረቃ ሲኖዶስ ማፍረሱ ከራሱ ከኦሮሟ ሸኔዎች ጋር አላትሞታል ። ይህን ድራማ ተከታተል !
Re: የአገር መሪነት በሲኖዶስ የተቀማው ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ የተለመደው ማስፈራሪያ አሻንጉሊቱን ኮማንድ ፖስት ይዞ ብቅ አለ!!!
ቀላል ቀዘነ
ነዳው እንጅ
አዎ ትክክል ነህ እነ ሽመልስ አብዲሳ ገና አሻፈረኝ እያለ ነው። አዳነች አቤቤ ብትሆንም ያው ኦነግ ነች።
Horus wrote: ↑11 Feb 2023, 16:28አበረ፣ ቆሰለ ትለዋለህ ቀዘነ እንደ ማለት![]()
![]()
በነገራችን ላይ ባለፈው ማታ ከናሽናል ሴኩሪቲ ጋር የተደረገው ግምገማ ካቢኔ ሊያፈርስ የደረሰ ነበር ነው የሚባለው ። ልብ በል ይህ ነገ አዲሳባ የሚያደርገው የጦር ሰልፍ ለራሱ የውስጥ ተቀናቃኞች እንጂ ከሲኖዶስም፣ ካፍሪካ ስብሰባም የተያያዘ አይደለም ። እኛ ሙሉ ዝርዝሩን የማናውቀው ነገር አለ ።
ባዲስ አበባ ዙሪያ ላይ ኮማንድ ፖስት ማቆም ማለት በሺመልስ አብዲሳና አዲሳባን በከበቡት ሸኔ ላይ የሚደረግ ኮማንድ ፖስት ነው ። የኦሮሙማ ጨረቃ ሲኖዶስ ማፍረሱ ከራሱ ከኦሮሟ ሸኔዎች ጋር አላትሞታል ። ይህን ድራማ ተከታተል !