Page 1 of 1

የኢኦቤ በቅርሶቿ ተጠቃሚ መሆን አለባት:: ለዚህም በቅርሶች ዙሪያ እና በማእከል አአ ቢሮ ልትከፍት ይገባል::

Posted: 10 Feb 2023, 16:31
by Jirta
የኢኦቤ
በቅርሶቿ ተጠቃሚ መሆን አለባት:: በየቅርሶቿ በር የራሷን አስጎብኝ ባለሙያዎች አሰልጥና ከአስጎብኝ ድርጅቶች ጋር ተነጋግራ ሀዝበ ክርስቲያኑን ተጠቃሚ ባደረገ መልኩ ማደርጃት አለባት::
ለመንግስት ሁለት አጥር አጥሮ ባህልና ቱሪዝም ሚር ምን ይሰራለታል:: ያውም ባህሏን ቅርሷን በማያውቁ ሚንስቴሮች::