Page 1 of 1

የኦሮሞ ክልል መሪው ኦቦ ሽመልስ፥ ከዚህ በሁዋላ ወደ ቤተክርስቲያን የሚመጣ ህዝብ ካለ እንፈጀዋልን አንታገስም ሲሉ ደነፉ

Posted: 10 Feb 2023, 11:29
by Za-Ilmaknun
የቤተክርስቲያንን ንጥቂያና ህዝብን በግድ የ ዋቄፈታ ተከታይ ለማድረግ ቆርጦ የተነሳው የኦሮሞ መንግስት፥ ህዝበ ክርስትያኑ ፥ ወደ ቤተ እምነት የሚመጣ ከሆነ ፥ እንጠርገዋለን ሲሉ ፎክረዋል።

ሲኒዶሱን ወደ አባ ገዳ ምክርቤት ለመቀየር የተያዘው አጀንዳ፥ አገር አፍርሶ፥ ኦሮሞያን የማዋለድ የመጨረሻው እርምጃ እንደሆነ እየተገለፀ ነው። :mrgreen: