Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

የኦሮሞ ክልል መሪው ኦቦ ሽመልስ፥ ከዚህ በሁዋላ ወደ ቤተክርስቲያን የሚመጣ ህዝብ ካለ እንፈጀዋልን አንታገስም ሲሉ ደነፉ

Post by Za-Ilmaknun » 10 Feb 2023, 11:29

የቤተክርስቲያንን ንጥቂያና ህዝብን በግድ የ ዋቄፈታ ተከታይ ለማድረግ ቆርጦ የተነሳው የኦሮሞ መንግስት፥ ህዝበ ክርስትያኑ ፥ ወደ ቤተ እምነት የሚመጣ ከሆነ ፥ እንጠርገዋለን ሲሉ ፎክረዋል።

ሲኒዶሱን ወደ አባ ገዳ ምክርቤት ለመቀየር የተያዘው አጀንዳ፥ አገር አፍርሶ፥ ኦሮሞያን የማዋለድ የመጨረሻው እርምጃ እንደሆነ እየተገለፀ ነው። :mrgreen: