Page 1 of 1

በሲዶኖሱና በመንግሥት መካከል ከስምምነት ቢደረስም፦ ለፊታችን እሑድ የታቀደው ሠልፍ ግን በሠላማዊ መንገድ መካሄድ አለበት፣ ይህ ዕድል እንደገና ስለማይገኝ። ብዙ ሕይወትና ንብረት ስለጠፋ

Posted: 10 Feb 2023, 11:18
by EwnetYashenifal
በሲዶኖሱና በመንግሥት መካከል ከስምምነት ቢደረስም ቅሉ፦ ለፊታችን እሑድ የታቀደው ሠልፍ ግን በሠላማዊ መንገድ መካሄድ አለበት፣ ይህ ዕድል እንደገና ስለማይገኝ። ብዙ ሕይወትና ንብረት ስለጠፋ