Page 1 of 1

Shocking: አዲሱ የኦሮሚያ ሲኖዶስ በብልጭልጭ ነገር ተታሎ እጁን ሰጠ

Posted: 10 Feb 2023, 09:43
by Thomas H
የኦሮሚያ ሲኖዶስ እንደገና በምንም ዓይነት ብልጭልጭ ነገር በማይታለል አዲስ ሃይል መቋቋም አለበት

Re: Shocking: አዲሱ የኦሮሚያ ሲኖዶስ በብልጭልጭ ነገር ተታሎ እጁን ሰጠ

Posted: 10 Feb 2023, 10:24
by Thomas H
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሠልፍ ስለጠራች ቅዘን የያዘው ዓብይ አህመድ ሠራተኞች ሠልፍ ላይ እንዳይገኙ ያልፈነቀለው ድንጋይ የለም :: አሁን ነገሮች ሁሉ አልቀዋል፡፡ አዲሶቹ የኦሮሚያ ጳጳሳት ቃል የተገባላቸውን ብልጭልጭ ነገር ያገኛሉ ሠልፍም አይኖርም ::