Page 1 of 1
አዲስ አበባ ካለው ሲኖዶስ ጋር የነበረንን ግንኙነት እንደተቆረጠ ከዚህ በፊት በይፋ ገልጸናል፣ የሚቀያየር አቋም የለንም - የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቤተክህነት ሰብሳቢ
Posted: 09 Feb 2023, 18:53
by sarcasm
የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በጦርነቱ ምክንያት ከትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክስርስቲያን ጋር የተቋረጠዉ ግንኙነት እንዲቀጥል በደብዳቤ ጠየቃለች። የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶች ከኢትዮጵያ ከኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጋር ግንኙነቱን ማቋረጣቸው ያስታወቁት ባለፈው ዓመት ነበር። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትሪያክ ብፁዕ አቡነ ማቲያስ የፈረሙበት ግንኙነቱ ዳግም እንዲጀመር የሚጠይቀዉ ደብዳቤ ከደረሳቸዉ አንዱ የዓዲግራት ሀገረስብከት ሊቀጳጳስ ብፁእ አባ መርሐክርስቶስ ዛሬ ለዶቸ ቬለ «የሚቀያየር አቋም የለንም» ብለዋል።
ዶይቸ ቬለ Deutsche Welle
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A ... a-64658460
Re: አዲስ አበባ ካለው ሲኖዶስ ጋር የነበረንን ግንኙነት እንደተቆረጠ ከዚህ በፊት በይፋ ገልጸናል፣ የሚቀያየር አቋም የለንም - የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቤተክህነት ሰብ
Posted: 09 Feb 2023, 19:57
by TGAA
Happy white dressing.
Re: አዲስ አበባ ካለው ሲኖዶስ ጋር የነበረንን ግንኙነት እንደተቆረጠ ከዚህ በፊት በይፋ ገልጸናል፣ የሚቀያየር አቋም የለንም - የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቤተክህነት ሰብ
Posted: 09 Feb 2023, 20:06
by sun
TGAA wrote: ↑09 Feb 2023, 19:57
Happy white dressing.
I was also expecting obbo sarcasm to dress in black guerilla uniform and refer to himself as "Xiqur Sew."

Re: አዲስ አበባ ካለው ሲኖዶስ ጋር የነበረንን ግንኙነት እንደተቆረጠ ከዚህ በፊት በይፋ ገልጸናል፣ የሚቀያየር አቋም የለንም - የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቤተክህነት ሰብ
Posted: 09 Feb 2023, 21:50
by Sam Ebalalehu
ለምን ቢባል Eden ? በ ኦርቶዶክስ እምነታችን ልዩነት አለን ማለት አያዋጣም። በፓለቲካ አንስማማም ማለት ደሞ ነገር ያዘባርቃል ምክንያቱም ሀይማኖት እና መንግስት መንገዳቸው ለየብቻ ነው የሚባለው። ያ የ ስልሳዎቹ " ተራማጆች " አድሀሪ የሚሉት ሀይለስላሴ ያንን ቀድሞ ተገንዝቦአል። What is going on, Eden ?