THE ORTHODOX MOVEMENT & THE INCREDIBLE SPIRITUAL TRANSFORMATION OF ETHIOPIA!
Posted: 09 Feb 2023, 00:30
A well known principle of systems thinking holds that 'Actors Produce Unintended Consequences' ! መንግስትና ግብረ አበሮቹ ያልጠበቁት ነገር እየወጠራቸው ነው ። እጅግ እጅግ ግዙፍ ነገር!
ኢህአዴግና ብልጽግና ወጣቱን የጫትና የሹሻ ሱሰኛ አድርገው ገድለውት ነበር ። አዲስ አበባ የሽርሙጥናና አደንዛዥ ዕጾች መሸቀጫ አድርገውት መላ ሕበረተሰቡ ሞራሉ የላሸቀ፣ መንፈሱ የወደቀ፣ አላማና ራዕይ አልባ ሕዝብ አድርገውት ነበር።
ያም በማድረጋቸው ወጣቱን እንደ መንጋ እየነዱ ያሻቸውን ቆሻሻ ስብከት ሲጭኑበት፣ ሲጫወቱበት ሃይ የሚላቸው ስለጠፋ ይባስ ብለው መንግስትና ኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን ሃይማኖትና ቤተ መቅደስ ለመንጠቅ፣ ለመቆጣጠር ተነሱ ። አዲስ ኦርቶዶክስ አዲስ ሲኖዶስም፣ ያባ ገዳ ቡልኮ የለበሱ ጳጳሳትን ፈጠሩ! ዋቄ ፌታ ኦርቶዶክስ ክርስትናን ሊተካ ማለት ነው።
ይህ የጎሳ ዲክታተሮች ድፍረት ግን ሌላ እጅግ ሌላ ማንም ያላሰበው በረከት ይዞ መጣ !! ያም የኢትዮጵያ ወጣት መንፈሳዊ ፍንዳታ! መንፈሳዊ ትንሳኤና መንፈሳዊ ትራንስፎርሜሽን ነው።
በእኔ እምነት ይህ አሁን እየተቀጣጠለ ያለው የወጣቱ መንፈሳዊ አብዮት ኢትዮጵያን ላንዴም ለሁሌም የሚለውጣት ይሆናል ። የኢትዮጵያ ወጣት ተለውጧል! አንድ የሚያደርገው እንደ ፋና የሚመራው ራዕይ ፣ አንድ የሚከተለው ትርጉም አግኝቷል ።
በጥጋብና እብሪት የተወጠሩት የጎሳ ተረኛ ዲክታተሮች የለኮሱት እሳት ኦርቶዶክስን እንደ ብረት ማጠንከሩ ብቻ ሳይሆን የዚህ ዘመን ኢትዮጵያዊ ወጣት ይህችን አገር ለመረከብ በእሳት ያጠመቀ ትንኮሳ ሆነ !
የኦርቶዶክስ አሸናፊነት የማይጠረጠር ነበር ! ይህ የኢትዮጵያ ወጣት መንፈሳዊ ትንሳኤ ግን ማንም ያላለመው ተአምር ነው!
ኢህአዴግና ብልጽግና ወጣቱን የጫትና የሹሻ ሱሰኛ አድርገው ገድለውት ነበር ። አዲስ አበባ የሽርሙጥናና አደንዛዥ ዕጾች መሸቀጫ አድርገውት መላ ሕበረተሰቡ ሞራሉ የላሸቀ፣ መንፈሱ የወደቀ፣ አላማና ራዕይ አልባ ሕዝብ አድርገውት ነበር።
ያም በማድረጋቸው ወጣቱን እንደ መንጋ እየነዱ ያሻቸውን ቆሻሻ ስብከት ሲጭኑበት፣ ሲጫወቱበት ሃይ የሚላቸው ስለጠፋ ይባስ ብለው መንግስትና ኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን ሃይማኖትና ቤተ መቅደስ ለመንጠቅ፣ ለመቆጣጠር ተነሱ ። አዲስ ኦርቶዶክስ አዲስ ሲኖዶስም፣ ያባ ገዳ ቡልኮ የለበሱ ጳጳሳትን ፈጠሩ! ዋቄ ፌታ ኦርቶዶክስ ክርስትናን ሊተካ ማለት ነው።
ይህ የጎሳ ዲክታተሮች ድፍረት ግን ሌላ እጅግ ሌላ ማንም ያላሰበው በረከት ይዞ መጣ !! ያም የኢትዮጵያ ወጣት መንፈሳዊ ፍንዳታ! መንፈሳዊ ትንሳኤና መንፈሳዊ ትራንስፎርሜሽን ነው።
በእኔ እምነት ይህ አሁን እየተቀጣጠለ ያለው የወጣቱ መንፈሳዊ አብዮት ኢትዮጵያን ላንዴም ለሁሌም የሚለውጣት ይሆናል ። የኢትዮጵያ ወጣት ተለውጧል! አንድ የሚያደርገው እንደ ፋና የሚመራው ራዕይ ፣ አንድ የሚከተለው ትርጉም አግኝቷል ።
በጥጋብና እብሪት የተወጠሩት የጎሳ ተረኛ ዲክታተሮች የለኮሱት እሳት ኦርቶዶክስን እንደ ብረት ማጠንከሩ ብቻ ሳይሆን የዚህ ዘመን ኢትዮጵያዊ ወጣት ይህችን አገር ለመረከብ በእሳት ያጠመቀ ትንኮሳ ሆነ !
የኦርቶዶክስ አሸናፊነት የማይጠረጠር ነበር ! ይህ የኢትዮጵያ ወጣት መንፈሳዊ ትንሳኤ ግን ማንም ያላለመው ተአምር ነው!