የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከኦርቶዶክስ ጋር ጦርነት ጭሮ ለመክሰር እራሱን እያዘጋጀ ነው! (ይህን ሰበር መረጃ ስሙ)
Posted: 08 Feb 2023, 02:10
ይህ ባንክ ከአቢይ ጋር ከተጃጃለ መላ ኦርቶዶክስ አማኝ ገንዘቡን እንደ ሚያወጣ ሳይታለም የተፈታ ነው !
አንተ ሹክሻክ ለምን ቪዲዮውን ከፍተህ የባንኩን ዶክመንት አታነብም? ተረጋጋ? አንተ ምንም ማድረግ አትችልም! ሰከን ብለው ዜና ተከታተልethiopianunity wrote: ↑08 Feb 2023, 02:42Horus,
Are you reading gossip all over? Who are these coming up with such news? Some of these journalists could be enemies Weyane trying to extend further division and wars within Ethiopia.