Page 1 of 1

ጥቁር ልበሱ በተባልነው መሠረት ትእዛዙን ፈፅመናል

Posted: 05 Feb 2023, 10:48
by Thomas H
አክሱም ፅዮን ቤተክርስቲያን ደጃፍ ላይ በኢትዮጵያ እና በሻዕቢያ ጦር ያ ሁሉ ምእመናን ተረሽኖ ትንፍሽ ያላለ ሲኖዶስ አሁን ጥቁር ልበሱ ይላሉ::