Page 1 of 1

አከርካሪያቸው ተቀንጥሷል!!!

Posted: 04 Feb 2023, 05:42
by Tadiyalehu

ቅዱስ ሲኖዶስ የመንበረ ማርቆስ ጠባቂ ፥ የክርስቶስን ቅዱስ ወንጌል ለብሄር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በሚገባቸው ቋንቋ ሰባኪ እንጂ የኢፌዴሪን መንግሥት ንዶ የአማራን መንግሥት ለመትከል ሴራ የሚሸረብበት የቆሻሻ ፖለቲካቸው ማካሄጃ መድረክ አይደለም።

#ሴራችሁ_ከሽፏል!
#ከአሜሪካ_እስከ_የኦሮሚያ_ገጠር_አብያተክርስቲያናት_የሠበካ_ጉባኤያት_የዘረጋችሁት_የሴራ_ኔትዎርክ_ተበጣጥሷል_ይበጣጠሳል!!!


አከርካሪያችሁ ተቀንጥሷል!!!

Re: አከርካሪያቸው ተቀንጥሷል!!!

Posted: 04 Feb 2023, 05:54
by Wedi
Tadiyalehu wrote:
04 Feb 2023, 05:42

የኦሮሞን መንግሥት ንዶ የአማራን መንግሥት ለመትከል ሴራ የሚሸረብበት የቆሻሻ ፖለቲካችሁ ማካሄጃ መድረክ አይደለም።
#ሴራችሁ_ከሽፏል!

እንዲህ ስትገለጥ ጥሩ ነው!! ያለው የኦሮሞ መንግስት መሆኑን እንዲህ በይፋ ስትናገር እጅግ ደስ ይላል!! :lol: :lol:

Re: አከርካሪያቸው ተቀንጥሷል!!!

Posted: 04 Feb 2023, 06:10
by Tadiyalehu
Wedi wrote:
04 Feb 2023, 05:54
Tadiyalehu wrote:
04 Feb 2023, 05:42

የኦሮሞን መንግሥት ንዶ የአማራን መንግሥት ለመትከል ሴራ የሚሸረብበት የቆሻሻ ፖለቲካችሁ ማካሄጃ መድረክ አይደለም።
#ሴራችሁ_ከሽፏል!

እንዲህ ስትገለጥ ጥሩ ነው!! ያለው የኦሮሞ መንግስት መሆኑን እንዲህ በይፋ ስትናገር እጅግ ደስ ይላል!! :lol: :lol:
ዘረ አህያ! የደበቅነው ነገር የለም። የምንደብቀው ነገር አይኖርም።
አዎ! ከአሜሪካ እስከ የኦሮሚያ ገጠር አብያተክርስትያናት ሰበካ ጉባዔ የዘረጋችሁት የሴራ ኔትዎርክ ተበጣጥሷል። አሁንም መበጣጠሱ ይቀጥላል!!! እራሱ የቤተክርስቲያን ባለቤት ነው ያጋለጣችሁ ። (ክብር ለሱ ይሁን!!!)
እናሣያችኋለን!!!