ቢትወደድ ሲሳይ ተስፋዬ 2ኛ ደረጀ ት/ቤት ሱተን ሶዶ
Posted: 03 Feb 2023, 02:17
ይህን ጉድ ተመልክቱ! ጉራጌ በራሱ ገንዘብ በሰራው ልማት መራቂው ወረኛው ብልጽግና !! ለማንኛውም ጉራጌን ክልልነቱን ስጡት እንጂ ክልሉን እራሱ ያለማል! ሱተን የዝነኛው የኡጠት (ሰኞ) ገበያ ምድር !!
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/