Page 1 of 1

ግብፆች፣ የአማራ፥ ፅንፈኞችና፥ በድኑ፥ ኢሳያስ፥ የኦርቶዶክስን፥ ችግር፥ ለማባባስ፥ እየሰሩ፥ ነው፤

Posted: 02 Feb 2023, 02:42
by Axumezana
ግብፅና፥ ኢሳያስ፥ ማዬት፥ የሚፈልጉት፥ የተበታተነች፥ ኢትዮጵያን፥ ሲሆን፥ የአማራ፥ ፅንፈኞች፥ ደግሞ፥ እኔ፥ ከሞት፥ ሰርዶ፥ አይበቀል፥ በሚል፥ ስሜት፥ ኢትዮጵያን፥ አዳክሞ፥ ስልጣን፥ለመያዝ፥ እየሰሩ፥ ነው። ኢትዮጵያን፥ ከመበታተን፥ የሚያድናት፥ የትግራይና፥ የኦሮሞ፥ ህብረት፥ ሲሆን፥ በአስቸኳይ፥ በኦርቶዶክስ፥ ቤተክርስትያን፥ የተነሳውን፥ ችግር፥ ፈትተው፥ ኢሳያስን፥ እንዳይመለስ፥ አድርጎ፥ መሸኘት፥ ነው፤