የእነ 'ሰይጣን ይግዛን '፤ 'ጦርነቱ ይቀጥል'፤ 'ካላሽንህን አንሳ' 85% የአንድ አከባቢ የሆነ ሲኖዶስ ለኦርቶዶክሱ ምን ፈየደ? ጦርነት ከማጋጋልና መምራት፤ ድርድርን ከመጸየፍ በስተቀር
Posted: 27 Jan 2023, 21:54
የእነ 'ሰይጣን ይግዛን '፤ 'ጦርነቱ ይቀጥል'፤ 'ካላሽንህን አንሳ' ሲኖዶስ ለኦርቶዶክሱ ምን ፈየደ? ለኢትዮጵያስ ምን ፈየደ? ሚልዮኖች የጠፉበት ጦርነት ከማጋጋል ማስቀጠልና በስነሓሳብ ከመምራት ፤ ድርድርን ከመጸየፍ በስተቀር፤ ባለፉት 4 ዓመታት ምን ኣደረግን ሊሉ ነው?
Please wait, video is loading...