Page 1 of 1
“የቀድሞ ሲኖዶስ 85% ከአንድ ብሔር የተደራጀ ነው። ” ከብፅእ አቡነ ሳውሮስ መግለጫ የተወሰደ - Sinoodoosii Oromiyaa የኦሮሚያ ጠቅላይ ቤተክህነት | እውነት ነው?
Posted: 22 Jan 2023, 19:15
by sarcasm
Sinoodoosii Oromiyaa የኦሮሚያ ጠቅላይ ቤተክህነት
“የቀድሞ ሲኖዶስ 85% ከአንድ ብሔር የተደራጀ ነው።
አሁን ትክክለኛ ስኖዶስ ተመስርቷል”
ከብፅእ አቡነ ሳውሮስ መግለጫ የተወሰደ
Please wait, video is loading...
Re: “የቀድሞ ሲኖዶስ 85% ከአንድ ብሔር የተደራጀ ነው። ” ከብፅእ አቡነ ሳውሮስ መግለጫ የተወሰደ - Sinoodoosii Oromiyaa የኦሮሚያ ጠቅላይ ቤተክህነት | እውነት ነው?
Posted: 22 Jan 2023, 19:35
by Wedi
sarcasm wrote: ↑22 Jan 2023, 19:15
Sinoodoosii Oromiyaa የኦሮሚያ ጠቅላይ ቤተክህነት
“የቀድሞ ሲኖዶስ 85% ከአንድ ብሔር የተደራጀ ነው።
አሁን ትክክለኛ ስኖዶስ ተመስርቷል”
ከብፅእ አቡነ ሳውሮስ መግለጫ የተወሰደ
Please wait, video is loading...
የአርሲ ከንቲቫ የነበረቸው አንዲት ቄሪት የሆነ ኦርቶዶክስ ክስርቲያ ሰው ሲያነጋግራት "እኛ መስቀል ከአንገቱ ላይ የሚያደርግ ኦሮሞ አናውቅም" ነበር ያለቸው!!
"ሀጫሉ ሁንዴሳ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያ ሲቀበር አይተው ሀጫሉ ኦሮሞ ይመስለን ነበር" ነው ያሉት ኦሮሞዎቹ፣ በሌላ አባባል በአብዛኛዎቹ ኦሮሞዎች ልብ ኦርቶዶክስ ኦሮሞ የለም፣
ኦሮሞ ሆኖ ክስርቲያን የሆነው እኮ ብዛቱ ከ10% አይበልጥም፡፡ አብዛኛው ኦሮሞ የእስልምና እና የዋቄ ፌቻ/ዋቃ እምነት ተከታይ ነው፡፡ 15 ፟ 20% የሚሆነው ኦሮም ደግሞ የፕሮቴስታን እምነት ተከታይ ነው፡፡ ታዲያ እንዴት ብሎ ነው 10% የማይሞላ የኦሮሞ ክስርቲያ የኦርቶዶክስ ቤተከነትን ሙሉ ለሙሉ ለመቆጣጠር የምችለው? ማፈርያ በላቸው!!
Re: “የቀድሞ ሲኖዶስ 85% ከአንድ ብሔር የተደራጀ ነው። ” ከብፅእ አቡነ ሳውሮስ መግለጫ የተወሰደ - Sinoodoosii Oromiyaa የኦሮሚያ ጠቅላይ ቤተክህነት | እውነት ነው?
Posted: 22 Jan 2023, 20:10
by sarcasm
"ሁሉንም የአገሪቱ ህዝቦች ያቀፈ ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬ አቋቁመን በይፋ ስራ መጀመራችንን እናበስራለን" ለኦሮሚያ: ለድሬዳዋና ለደቡብ ሀ.ስ. ስለተሾሙት ጳጳሳት
Re: “የቀድሞ ሲኖዶስ 85% ከአንድ ብሔር የተደራጀ ነው። ” ከብፅእ አቡነ ሳውሮስ መግለጫ የተወሰደ - Sinoodoosii Oromiyaa የኦሮሚያ ጠቅላይ ቤተክህነት | እውነት ነው?
Posted: 22 Jan 2023, 23:55
by Educator
This is the work of Mamo Killo. He is bent on breaking up the country into many small parcels, divide and rule strategy. But his infant brain couldn't recognize untimely mechanism.
sarcasm wrote: ↑22 Jan 2023, 20:10
"ሁሉንም የአገሪቱ ህዝቦች ያቀፈ ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬ አቋቁመን በይፋ ስራ መጀመራችንን እናበስራለን" ለኦሮሚያ: ለድሬዳዋና ለደቡብ ሀ.ስ. ስለተሾሙት ጳጳሳት
Re: “የቀድሞ ሲኖዶስ 85% ከአንድ ብሔር የተደራጀ ነው። ” ከብፅእ አቡነ ሳውሮስ መግለጫ የተወሰደ - Sinoodoosii Oromiyaa የኦሮሚያ ጠቅላይ ቤተክህነት | እውነት ነው?
Posted: 23 Jan 2023, 00:26
by sun
Educator wrote: ↑22 Jan 2023, 23:55
This is the work of Mamo Killo. He is bent on breaking up the country into many small parcels, divide and rule strategy. But his infant brain couldn't recognize untimely mechanism.
sarcasm wrote: ↑22 Jan 2023, 20:10
"ሁሉንም የአገሪቱ ህዝቦች ያቀፈ ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬ አቋቁመን በይፋ ስራ መጀመራችንን እናበስራለን" ለኦሮሚያ: ለድሬዳዋና ለደቡብ ሀ.ስ. ስለተሾሙት ጳጳሳት
All of you tplf cadres with abboy Halafi at the head ,probably now "Educator being Halafi's nickname) at the head have been shouting repeatedly high and loud demanding that all Ethiopian nations and nationalities must necessarily declare their independence and have their own country, own religion, own culture, own language, etc. Now that such deliberately red neck demands failed miserably, you start crying foul about the country breaking up in to many small parcels.What a double tongued double standard utterly fake preaching! Haven't you been getting together and crying about the coming and imminent danger of centralized unitary state while now turning 360 degrees and crying about the dangers of breaking up the country in to many small parcels?
Re: “የቀድሞ ሲኖዶስ 85% ከአንድ ብሔር የተደራጀ ነው። ” ከብፅእ አቡነ ሳውሮስ መግለጫ የተወሰደ - Sinoodoosii Oromiyaa የኦሮሚያ ጠቅላይ ቤተክህነት | እውነት ነው?
Posted: 23 Jan 2023, 01:50
by Educator
Oops, you miserably failed to understand my stand and historic records on this forum or analyzing my ideas and principles. But to assume Educator is Halafi's nick is so idiotic and reflects your level of intelligence. I usually have a field day when others equate me with eden or sarcasm, but with halafi? No disrespect to halafi, but Educator and Halafi are not In the same league at all. They don't even have any pint of similarity in any idea or style of writing. That is why I would like to question your intelligence.
sun wrote: ↑23 Jan 2023, 00:26
Educator wrote: ↑22 Jan 2023, 23:55
This is the work of Mamo Killo. He is bent on breaking up the country into many small parcels, divide and rule strategy. But his infant brain couldn't recognize untimely mechanism.
sarcasm wrote: ↑22 Jan 2023, 20:10
"ሁሉንም የአገሪቱ ህዝቦች ያቀፈ ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬ አቋቁመን በይፋ ስራ መጀመራችንን እናበስራለን" ለኦሮሚያ: ለድሬዳዋና ለደቡብ ሀ.ስ. ስለተሾሙት ጳጳሳት
All of you tplf cadres with abboy Halafi at the head ,probably now "Educator being Halafi's nickname) at the head have been shouting repeatedly high and loud demanding that all Ethiopian nations and nationalities must necessarily declare their independence and have their own country, own religion, own culture, own language, etc. Now that such deliberately red neck demands failed miserably, you start crying foul about the country breaking up in to many small parcels.What a double tongued double standard utterly fake preaching! Haven't you been getting together and crying about the coming and imminent danger of centralized unitary state while now turning 360 degrees and crying about the dangers of breaking up the country in to many small parcels?