Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10970
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

ያለ ታሪክ ኣገር፥ ኣፄ ሚኒሊክና ሃይለ ስላሤ

Post by ethiopianunity » 21 Jan 2023, 15:43

ትሪክን ተመርኩዞ ያልቀጠለ ኣገር፣ ይኸው በሃሰት ፕሮፖጋንዳ ትውልድን እየጨረሰ፣ ኣገርን ዕያጠፋ ይሄዳል፥

ጃዋርም ፣ ነጻውጪዎች፣ ኣንዳንድ የተሸወደውዔርትራኖችም የቅኝ ገዦችንና የነ ግብፅን ፍላጎት ዕያሟሉ ዕየሄዱ ሲሆን። በዘርና ክልል የተተበተበው ባሁኑ ጊዜ ኢትዮዽያን ዕየረሱ በክልላቸው ፍቅር ወድቀዋል።

ታሪክን መጀመር ያሚፈልጉት ከራሳቸው ነው። ዐፄ ሚኒሊክና ሃይለስላሤ ቅኝ ገዢዎችን ኣሸንፈው ኢትዮዽያን ለትውልዱ ትተው ስለሔዱ ዕላይ የተዘረዘሩት ዕነዚህ ንጉሶችን ስምና ቦታ ዕያጠፉ ዕየሄዱ ነው ሸዋን፣ ደቡብን፣ ኦሮሞን ኣዲስ ኣበባን ዕያጠፉ ካለ ኣረንጓዴ ቢጫ ቀይ፣ ኣያታቸው የተጋደሉበትን ቦታና ኣርማ ኣጥፍተው ለኣማራ ብቻ ኣስረክቡ። ዕነዚህ ክልሎች ተተብተበው፣ ተይዘው ካለ ኢትዮጵያዊነት በዼንጤና በኣክራሪ ዕስላምነት ተተበትበዋል።