Page 1 of 1

Orommuma is a Mental Disorder

Posted: 18 Jan 2023, 12:38
by Abere
Orommuma is a Mental Disorder:

---- We were told Aba Geda is a symbol of peace and stability, but in the last 4 years it was proved the center of violence ( aka aba violence), anarchy and lawlessness.

---- We were told Orommuma is wide open embracing hand and spirit of love, but in the last 4 years Orommuma proved itself as evil spirit filled with hate, a wide open mouth of an alligator preying on innocents.

----- We were preached Orommuma is kind hearted and a culture of sharing, but in the last 4 years it was proved to greedy, only me! me! or aka (kegna/ ኬኛ)



Disclosure: Please note this is about Orommuma, not about Oromo. The two are very different.

Re: Orommuma is a Mental Disorder

Posted: 18 Jan 2023, 14:40
by Wedi
ኦሮሙማ ማለት ምን ማለት ነው?


አንድ ጨርቁን የጣላ የኦሮሞን ብሔርተኛ ብትጠየቅው "ኦሮሙማ ማለት ኦሮሞነት ማለት ነው" ብሎ አቃሎ ይነግርሀል፣ ኦሮሞነት ማለትስ ምን ማለት ነው ብለህ ብትጠይቀው የራሱን version ይነግርሀል፣ ሳያውቀው/ሳይገባው ሊሆን ይችላል፣ ኦሮሙማ ግን "ኦሮሞ" ብሎ የሚገልፀው/መገለጫ አለው፣ ለማንኛው ኦሮሙማ ምንድን ነው?

"ኦሮሙማ" [Oromumma] የሚባለውን ቃል የፈጠሩትና የኦሮሞ ፖለቲካ ውስጥ ያስተዋወቁት አብዱል ከሪም ኢብራሂም አሚድ [ጃራ አባ ገዳ]ና የትግል አጋሩ ሳይድ ሳሚር ጂሳ ናቸው፤ የIslamic Front for the Liberation of Oromia (IFLO) መስራቾች ናቸው፣ ቃሉ የተመሰረተው ሁለት ቃላትን በማዳቀል ነው፤ “ኦሮሞ/Oromo" እና “ኡማ/Ummah” የሚሰኙትን ቃላቶች አዳቅለው [ኦሮሙማ/Oromumma] የምትሰኝ ቃላት ፈጠሩ፤

“ኡማ/Ummah” የአረብ ቃል ነው፤ የቃሉን ትርጉም በእንግሊዝ አፍ እንደወረደ እንዲህ ይነበባል:-

Ummah (Arabic: أمة‎ [ˈʊm.mæ]) is an Arabic word. In the Quran the ummah typically refers to a single group that shares common religious beliefs, specifically those that are the objects of a divine plan of salvation. In the context of pan-Islamism and politics, the word ummah can be used to mean the concept of a Commonwealth of the Believers (أمة المؤمنين ummat al-muʼminīn).

በመጨረሻው አረፍተ ነገር ላይ እንደተገለፀው ቃሉን ፖለቲካ ውስጥ ስትጠቀመው የሀይማኖት አንድነት ወሳኝ የመሰባሰቢያ ጥላ ነው፣ ይህን የምለው ከልቦናዬ አንቅቼ አይድለም፣ ማስረጃ መቁጠር እችላለሁ፣

በTerje Østebø [ኖርዌጂያዊ ነው] ተጠንቶ “Journal of Religion in Africa” የሚሰኝ ጆርናል ላይ "The Question of Becoming: Islamic Reform Movements in Contemporary Ethiopia” በሚል ርዕስ የታተመው የጥናት ወረቀት (ገፅ 15) የሚከተለውን ይላል

“ Interesting to note is that rather than the idea of the Ummah– a community based on religious exclusiveness, it is Oromumma – a community based on ethnic exclusiveness that is advocated by many of the ulama of Robe”

እዚሁ የጥናት ወረቀት ላይ የኦሮሞ ትግል ከጅሀድ ጋር መሳ ለመሳ ተቀምጦ ይጠብቅሀል፤

'One of the sheikhs went as far as saying; ‘what we are talking about is a struggle for the freedom of the Oromo; an ethnic jihad’

ኦሮሙማ ከቋንቋና ከባህል በተጨማሪ የራሱ ሀይማኖት አለው፣ ሀይማኖቱ እስልምና ነው፣ ክርስቲያ (በተለይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን) ሁነህ ኦሮሞ መሆን አትችልም፣ በኦሮሞ ጥናት ላይ "አንቱ" የተባሉት Terje Østebø እና Kjetil Tronvoll የዛሬ 9 ወር “Interpreting contemporary Oromo politics in Ethiopia: an ethnographic approach” በሚል ርዕስ ያሳተሙት ጥናት ላይ የሚከተለው ሰፍሯል፣

“The importance of religion was moreover noticeable during Haacaaluu Hundeessaa’s funeral, when Muslim Oromo in Bale expressed surprise that he was buried in an Orthodox Church – saying, “We thought he was Oromo”, reflecting their view that Orthodox Christianity is equated with the Amhara"

"ሀጫሉ ሁንዴሳ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያ ሲቀበር አይተው ሀጫሉ ኦሮሞ ይመስለን ነበር" ነው ያሉት፣ በሌላ አባባል ኦርቶዶክስ ኦሮሞ የለም፣ ይህ የተራው የባሌ ኦሮሞ አስተሳሰብ ብቻ አይደለም፣ ዶ/ር ገመቹ መገርሳ LTV ላይ ቀርቦ ክርስትና የተነሳ ሰው ኦሮሞነቱን ይነጠቃል ብሎናል፣

አንድ ሀቅ አለ፤ የኦሮሞ ማህበረሰብ በተፍጥሮው በcultural intolerance የታወቀ ነው፤ የሚያውቀው መዋጥ (assimilation) ብቻ ነው፤ ብዝሀነት (pluralism) የሚባል ነገር የለም፤ የኦሮሞን መስፋፋት በወፍ በረር የሚያውቅ የምለው ይገባዋል፤ ይህ የኦሮሙማ አካል ነው፣ እንዲህ ባለ ማህበረሰብ አፈጣጠር ውስጥ ሀይማኖትን ስትደርብበት ሁሉም ነገር ያከትማል፤ like it or not; the Oromo nationalism has no room for other religions but Muslim፣ ክርስቲያን ሁነህ ኦሮሞ መሆን አትችልም፣ ይህው ነው!!፣
ሲጠቃለል:-

ኦሮሙማ ideology ነው፣ ኦሮሙማ ማለት አንድ መሆን ሳይሆን አንድ አይነት ማድረግ/መሆን ማለት ነው፣ አንድ ቋንቋ፣ አንድ ባህል፣ አንድ ኃይማኖት ወዘተ፣ ኦሮሙማ ብዝሀነትን አይታገስም፣ አያከብርም፣ በኦሮሙማ አስተምሮ ኦሮሞነት ኃይማኖት አለው፣ እስልምና! ይህ ideology ኦሮሞን ራሱ አይጠቅምም፣ እነሱ አሀዳዊ ብለው የሚገልፁት ኦሮሙማን ነው፣

ብዙ የኦሮሞ ተወላጆች ኦሮሙማን የተመለከተ የራሳቸው interpretation ሊኖራቸው ይችላል፣ እኛ ተፅፎ ያገኝነው ግን ከላይ የተገለፀው ነው፣ የተፃፈውን ከሞላ ጎደል መሬት ላይ አይተነዋል፣ የሽመልስ አብዲሳ አስተዳደር ኦሮምኛ ቋንቋንና ባህልን ሌላው ላይ ለመጫን ይህን ያህል መዋከብና መቋመጥ የለበትም፣ just make it appealing to other ethnic groups. ወዶና ፈቅዶ የራሱ ያደርገዋል፣ በፖሊሲ የታቀፈ assimilation በሌላው አለም ተሞክሮ ከሽፏል፣ ይህን አዲዋሎጂ ዘመኑን እንዲዋጅ አድርጋችሁት ከሆነ አሳዩን፣ ካልሆነ አትጨቅጭቁን፣ አዋ ኦሮሙማ ይውደም!

Re: Orommuma is a Mental Disorder

Posted: 18 Jan 2023, 15:14
by Union
Oromuma is backwardness!

Re: Orommuma is a Mental Disorder

Posted: 18 Jan 2023, 15:20
by Abere
Wedi,

ይህን ጽሁፍ እና መረጃ ስላከፈልከን ከልብ እናመሰግናለን! እንደዚህ አይነት ብሩህ እና ግልጽ የሆነ እውነት በእጅጉ ጠቃሚ ነው። በአጭሩ ማንም ስለ ኦሮሙማ ምንነት ለመረዳት ይህ ጽሁፍ ያለምንም ብዥታ አስቀምጦታል።

Re: Orommuma is a Mental Disorder

Posted: 19 Jan 2023, 03:23
by Tiago
If they have their way,they will declare jihad against orthodox Christians.
have you noticed those who accepted Islam by conviction (Ethiopian Muslims)are tolerant compared to the vast majority that accepted Islam by the sword.
The orommuma variety is diseased by extremist version of Islam that is causing havoc in countries such as Somalia and Afghanistan.These hypocrites live in largely christian or secular western countries and yet spout their hatred toward Christians.

THEY ARE SICK TO THE CORE.

Re: Orommuma is a Mental Disorder

Posted: 19 Jan 2023, 04:19
by kibramlak
Precise and complete explation, which perfectly corresponds with what has been happening on the ground.

- expelling non oromos*
- killing Orthodox believers (including those happen to be oromos)
- burning churches
- everything kegna**
- forcing other to abandon their culture and religion

This has been openly supported by Abiy and his other oromuma cells.

በዚህ ሁሉ ሂደት፣ ደደብ ትህነጎች ከአማራ ጋር መጣላታቸው ግርም ይለኛል
Maybe they are impatient to be converted to oromuma :roll:

Anyways, the line is clearly drwan and its up to non oromuma (jehadists) to get rid of this by any possible meanses.
ዘር ከሀይማኖት (ጀሀድ) ጋር ያቀላቀለ፣ ለዛውም ድድብና ተጨምሮበት !


Wedi wrote:
18 Jan 2023, 14:40
ኦሮሙማ ማለት ምን ማለት ነው?


አንድ ጨርቁን የጣላ የኦሮሞን ብሔርተኛ ብትጠየቅው "ኦሮሙማ ማለት ኦሮሞነት ማለት ነው" ብሎ አቃሎ ይነግርሀል፣ ኦሮሞነት ማለትስ ምን ማለት ነው ብለህ ብትጠይቀው የራሱን version ይነግርሀል፣ ሳያውቀው/ሳይገባው ሊሆን ይችላል፣ ኦሮሙማ ግን "ኦሮሞ" ብሎ የሚገልፀው/መገለጫ አለው፣ ለማንኛው ኦሮሙማ ምንድን ነው?

"ኦሮሙማ" [Oromumma] የሚባለውን ቃል የፈጠሩትና የኦሮሞ ፖለቲካ ውስጥ ያስተዋወቁት አብዱል ከሪም ኢብራሂም አሚድ [ጃራ አባ ገዳ]ና የትግል አጋሩ ሳይድ ሳሚር ጂሳ ናቸው፤ የIslamic Front for the Liberation of Oromia (IFLO) መስራቾች ናቸው፣ ቃሉ የተመሰረተው ሁለት ቃላትን በማዳቀል ነው፤ “ኦሮሞ/Oromo" እና “ኡማ/Ummah” የሚሰኙትን ቃላቶች አዳቅለው [ኦሮሙማ/Oromumma] የምትሰኝ ቃላት ፈጠሩ፤

“ኡማ/Ummah” የአረብ ቃል ነው፤ የቃሉን ትርጉም በእንግሊዝ አፍ እንደወረደ እንዲህ ይነበባል:-

Ummah (Arabic: أمة‎ [ˈʊm.mæ]) is an Arabic word. In the Quran the ummah typically refers to a single group that shares common religious beliefs, specifically those that are the objects of a divine plan of salvation. In the context of pan-Islamism and politics, the word ummah can be used to mean the concept of a Commonwealth of the Believers (أمة المؤمنين ummat al-muʼminīn).

በመጨረሻው አረፍተ ነገር ላይ እንደተገለፀው ቃሉን ፖለቲካ ውስጥ ስትጠቀመው የሀይማኖት አንድነት ወሳኝ የመሰባሰቢያ ጥላ ነው፣ ይህን የምለው ከልቦናዬ አንቅቼ አይድለም፣ ማስረጃ መቁጠር እችላለሁ፣

በTerje Østebø [ኖርዌጂያዊ ነው] ተጠንቶ “Journal of Religion in Africa” የሚሰኝ ጆርናል ላይ "The Question of Becoming: Islamic Reform Movements in Contemporary Ethiopia” በሚል ርዕስ የታተመው የጥናት ወረቀት (ገፅ 15) የሚከተለውን ይላል

“ Interesting to note is that rather than the idea of the Ummah– a community based on religious exclusiveness, it is Oromumma – a community based on ethnic exclusiveness that is advocated by many of the ulama of Robe”

እዚሁ የጥናት ወረቀት ላይ የኦሮሞ ትግል ከጅሀድ ጋር መሳ ለመሳ ተቀምጦ ይጠብቅሀል፤

'One of the sheikhs went as far as saying; ‘what we are talking about is a struggle for the freedom of the Oromo; an ethnic jihad’

ኦሮሙማ ከቋንቋና ከባህል በተጨማሪ የራሱ ሀይማኖት አለው፣ ሀይማኖቱ እስልምና ነው፣ ክርስቲያ (በተለይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን) ሁነህ ኦሮሞ መሆን አትችልም፣ በኦሮሞ ጥናት ላይ "አንቱ" የተባሉት Terje Østebø እና Kjetil Tronvoll የዛሬ 9 ወር “Interpreting contemporary Oromo politics in Ethiopia: an ethnographic approach” በሚል ርዕስ ያሳተሙት ጥናት ላይ የሚከተለው ሰፍሯል፣

“The importance of religion was moreover noticeable during Haacaaluu Hundeessaa’s funeral, when Muslim Oromo in Bale expressed surprise that he was buried in an Orthodox Church – saying, “We thought he was Oromo”, reflecting their view that Orthodox Christianity is equated with the Amhara"

"ሀጫሉ ሁንዴሳ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያ ሲቀበር አይተው ሀጫሉ ኦሮሞ ይመስለን ነበር" ነው ያሉት፣ በሌላ አባባል ኦርቶዶክስ ኦሮሞ የለም፣ ይህ የተራው የባሌ ኦሮሞ አስተሳሰብ ብቻ አይደለም፣ ዶ/ር ገመቹ መገርሳ LTV ላይ ቀርቦ ክርስትና የተነሳ ሰው ኦሮሞነቱን ይነጠቃል ብሎናል፣

አንድ ሀቅ አለ፤ የኦሮሞ ማህበረሰብ በተፍጥሮው በcultural intolerance የታወቀ ነው፤ የሚያውቀው መዋጥ (assimilation) ብቻ ነው፤ ብዝሀነት (pluralism) የሚባል ነገር የለም፤ የኦሮሞን መስፋፋት በወፍ በረር የሚያውቅ የምለው ይገባዋል፤ ይህ የኦሮሙማ አካል ነው፣ እንዲህ ባለ ማህበረሰብ አፈጣጠር ውስጥ ሀይማኖትን ስትደርብበት ሁሉም ነገር ያከትማል፤ like it or not; the Oromo nationalism has no room for other religions but Muslim፣ ክርስቲያን ሁነህ ኦሮሞ መሆን አትችልም፣ ይህው ነው!!፣
ሲጠቃለል:-

ኦሮሙማ ideology ነው፣ ኦሮሙማ ማለት አንድ መሆን ሳይሆን አንድ አይነት ማድረግ/መሆን ማለት ነው፣ አንድ ቋንቋ፣ አንድ ባህል፣ አንድ ኃይማኖት ወዘተ፣ ኦሮሙማ ብዝሀነትን አይታገስም፣ አያከብርም፣ በኦሮሙማ አስተምሮ ኦሮሞነት ኃይማኖት አለው፣ እስልምና! ይህ ideology ኦሮሞን ራሱ አይጠቅምም፣ እነሱ አሀዳዊ ብለው የሚገልፁት ኦሮሙማን ነው፣

ብዙ የኦሮሞ ተወላጆች ኦሮሙማን የተመለከተ የራሳቸው interpretation ሊኖራቸው ይችላል፣ እኛ ተፅፎ ያገኝነው ግን ከላይ የተገለፀው ነው፣ የተፃፈውን ከሞላ ጎደል መሬት ላይ አይተነዋል፣ የሽመልስ አብዲሳ አስተዳደር ኦሮምኛ ቋንቋንና ባህልን ሌላው ላይ ለመጫን ይህን ያህል መዋከብና መቋመጥ የለበትም፣ just make it appealing to other ethnic groups. ወዶና ፈቅዶ የራሱ ያደርገዋል፣ በፖሊሲ የታቀፈ assimilation በሌላው አለም ተሞክሮ ከሽፏል፣ ይህን አዲዋሎጂ ዘመኑን እንዲዋጅ አድርጋችሁት ከሆነ አሳዩን፣ ካልሆነ አትጨቅጭቁን፣ አዋ ኦሮሙማ ይውደም!

Re: Orommuma is a Mental Disorder

Posted: 19 Jan 2023, 04:19
by kibramlak
Precise and complete explation, which perfectly corresponds with what has been happening on the ground.

- expelling non oromos*
- killing Orthodox believers (including those happen to be oromos)
- burning churches
- everything kegna**
- forcing other to abandon their culture and religion

This has been openly supported by Abiy and his other oromuma cells.

በዚህ ሁሉ ሂደት፣ ደደብ ትህነጎች ከአማራ ጋር መጣላታቸው ግርም ይለኛል
Maybe they are impatient to be converted to oromuma :roll:

Anyways, the line is clearly drwan and its up to non oromuma (jehadists) to get rid of this by any possible meanses.
ዘር ከሀይማኖት (ጀሀድ) ጋር ያቀላቀለ፣ ለዛውም ድድብና ተጨምሮበት !


Wedi wrote:
18 Jan 2023, 14:40
ኦሮሙማ ማለት ምን ማለት ነው?


አንድ ጨርቁን የጣላ የኦሮሞን ብሔርተኛ ብትጠየቅው "ኦሮሙማ ማለት ኦሮሞነት ማለት ነው" ብሎ አቃሎ ይነግርሀል፣ ኦሮሞነት ማለትስ ምን ማለት ነው ብለህ ብትጠይቀው የራሱን version ይነግርሀል፣ ሳያውቀው/ሳይገባው ሊሆን ይችላል፣ ኦሮሙማ ግን "ኦሮሞ" ብሎ የሚገልፀው/መገለጫ አለው፣ ለማንኛው ኦሮሙማ ምንድን ነው?

"ኦሮሙማ" [Oromumma] የሚባለውን ቃል የፈጠሩትና የኦሮሞ ፖለቲካ ውስጥ ያስተዋወቁት አብዱል ከሪም ኢብራሂም አሚድ [ጃራ አባ ገዳ]ና የትግል አጋሩ ሳይድ ሳሚር ጂሳ ናቸው፤ የIslamic Front for the Liberation of Oromia (IFLO) መስራቾች ናቸው፣ ቃሉ የተመሰረተው ሁለት ቃላትን በማዳቀል ነው፤ “ኦሮሞ/Oromo" እና “ኡማ/Ummah” የሚሰኙትን ቃላቶች አዳቅለው [ኦሮሙማ/Oromumma] የምትሰኝ ቃላት ፈጠሩ፤

“ኡማ/Ummah” የአረብ ቃል ነው፤ የቃሉን ትርጉም በእንግሊዝ አፍ እንደወረደ እንዲህ ይነበባል:-

Ummah (Arabic: أمة‎ [ˈʊm.mæ]) is an Arabic word. In the Quran the ummah typically refers to a single group that shares common religious beliefs, specifically those that are the objects of a divine plan of salvation. In the context of pan-Islamism and politics, the word ummah can be used to mean the concept of a Commonwealth of the Believers (أمة المؤمنين ummat al-muʼminīn).

በመጨረሻው አረፍተ ነገር ላይ እንደተገለፀው ቃሉን ፖለቲካ ውስጥ ስትጠቀመው የሀይማኖት አንድነት ወሳኝ የመሰባሰቢያ ጥላ ነው፣ ይህን የምለው ከልቦናዬ አንቅቼ አይድለም፣ ማስረጃ መቁጠር እችላለሁ፣

በTerje Østebø [ኖርዌጂያዊ ነው] ተጠንቶ “Journal of Religion in Africa” የሚሰኝ ጆርናል ላይ "The Question of Becoming: Islamic Reform Movements in Contemporary Ethiopia” በሚል ርዕስ የታተመው የጥናት ወረቀት (ገፅ 15) የሚከተለውን ይላል

“ Interesting to note is that rather than the idea of the Ummah– a community based on religious exclusiveness, it is Oromumma – a community based on ethnic exclusiveness that is advocated by many of the ulama of Robe”

እዚሁ የጥናት ወረቀት ላይ የኦሮሞ ትግል ከጅሀድ ጋር መሳ ለመሳ ተቀምጦ ይጠብቅሀል፤

'One of the sheikhs went as far as saying; ‘what we are talking about is a struggle for the freedom of the Oromo; an ethnic jihad’

ኦሮሙማ ከቋንቋና ከባህል በተጨማሪ የራሱ ሀይማኖት አለው፣ ሀይማኖቱ እስልምና ነው፣ ክርስቲያ (በተለይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን) ሁነህ ኦሮሞ መሆን አትችልም፣ በኦሮሞ ጥናት ላይ "አንቱ" የተባሉት Terje Østebø እና Kjetil Tronvoll የዛሬ 9 ወር “Interpreting contemporary Oromo politics in Ethiopia: an ethnographic approach” በሚል ርዕስ ያሳተሙት ጥናት ላይ የሚከተለው ሰፍሯል፣

“The importance of religion was moreover noticeable during Haacaaluu Hundeessaa’s funeral, when Muslim Oromo in Bale expressed surprise that he was buried in an Orthodox Church – saying, “We thought he was Oromo”, reflecting their view that Orthodox Christianity is equated with the Amhara"

"ሀጫሉ ሁንዴሳ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያ ሲቀበር አይተው ሀጫሉ ኦሮሞ ይመስለን ነበር" ነው ያሉት፣ በሌላ አባባል ኦርቶዶክስ ኦሮሞ የለም፣ ይህ የተራው የባሌ ኦሮሞ አስተሳሰብ ብቻ አይደለም፣ ዶ/ር ገመቹ መገርሳ LTV ላይ ቀርቦ ክርስትና የተነሳ ሰው ኦሮሞነቱን ይነጠቃል ብሎናል፣

አንድ ሀቅ አለ፤ የኦሮሞ ማህበረሰብ በተፍጥሮው በcultural intolerance የታወቀ ነው፤ የሚያውቀው መዋጥ (assimilation) ብቻ ነው፤ ብዝሀነት (pluralism) የሚባል ነገር የለም፤ የኦሮሞን መስፋፋት በወፍ በረር የሚያውቅ የምለው ይገባዋል፤ ይህ የኦሮሙማ አካል ነው፣ እንዲህ ባለ ማህበረሰብ አፈጣጠር ውስጥ ሀይማኖትን ስትደርብበት ሁሉም ነገር ያከትማል፤ like it or not; the Oromo nationalism has no room for other religions but Muslim፣ ክርስቲያን ሁነህ ኦሮሞ መሆን አትችልም፣ ይህው ነው!!፣
ሲጠቃለል:-

ኦሮሙማ ideology ነው፣ ኦሮሙማ ማለት አንድ መሆን ሳይሆን አንድ አይነት ማድረግ/መሆን ማለት ነው፣ አንድ ቋንቋ፣ አንድ ባህል፣ አንድ ኃይማኖት ወዘተ፣ ኦሮሙማ ብዝሀነትን አይታገስም፣ አያከብርም፣ በኦሮሙማ አስተምሮ ኦሮሞነት ኃይማኖት አለው፣ እስልምና! ይህ ideology ኦሮሞን ራሱ አይጠቅምም፣ እነሱ አሀዳዊ ብለው የሚገልፁት ኦሮሙማን ነው፣

ብዙ የኦሮሞ ተወላጆች ኦሮሙማን የተመለከተ የራሳቸው interpretation ሊኖራቸው ይችላል፣ እኛ ተፅፎ ያገኝነው ግን ከላይ የተገለፀው ነው፣ የተፃፈውን ከሞላ ጎደል መሬት ላይ አይተነዋል፣ የሽመልስ አብዲሳ አስተዳደር ኦሮምኛ ቋንቋንና ባህልን ሌላው ላይ ለመጫን ይህን ያህል መዋከብና መቋመጥ የለበትም፣ just make it appealing to other ethnic groups. ወዶና ፈቅዶ የራሱ ያደርገዋል፣ በፖሊሲ የታቀፈ assimilation በሌላው አለም ተሞክሮ ከሽፏል፣ ይህን አዲዋሎጂ ዘመኑን እንዲዋጅ አድርጋችሁት ከሆነ አሳዩን፣ ካልሆነ አትጨቅጭቁን፣ አዋ ኦሮሙማ ይውደም!