The Oromuma Ethnic Hegemony Ambition & The Necessity of Ethnic Balance of Power in Ethiopia
እጅግ ድንቅ የሆነ የኤርሚያስ ለገሰ ትንተና! አዲስ የወጣው የንብረት ታክስና የኦሮሞ ፖለቲከኞች ትናንሽ ክልሎችን ለመቆጣጠርና ለመዋጥ ያላቸው አላማ ! እኔ ከዚህ ቀደም የጎሳ ስልጣን እና ሃይል ሚዛን መፍጠር ግዴታ ነው ብዬ ነበር ። ይህ በተለይ በመላ የደቡብ ሕዝቦች ላይ ያንዣበበ ፍጹም ግዙፍ አደጋ ባስቸኳይ መመከትና መገታት ያለበት ጉዳይ ነው
Re: The Oromuma Ethnic Hegemony Ambition & The Necessity of Ethnic Balance of Power in Ethiopia
ኤርሚያስ The Oromuma Ethnic Hegemony Ambition ብሎ የገለጸበት ነገር በጣም የሚገርም ነው፡፡
The Oromuma Ethnic Hegemony Ambition is to create an Elephant Oromia and ቁጫጭ የሆኑና እጅግ ደካማ እና ጥገኛ የሆኑና እነሱ የሚቆጣተሩት "ቁጫጭ" የሆኑ ትንንሽ ክልሎች መፈጠር ነው፡፡
-
- Member
- Posts: 4380
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: The Oromuma Ethnic Hegemony Ambition & The Necessity of Ethnic Balance of Power in Ethiopia
የኦህዴድ መንግስት፥ ልቡ ትልቅ፥ የማድረግ፥አቅሙ፥ ደካማ፥ አርቆና ፈጥኖ የማሰብ ችሎታው፥ ጨቅላ ፥የሆነ ፥ የስግብግብ፥ ምንደኞች ስብስብ ነው። ምኞቱን፥ ለመተግበር፥ በተንቀሳቀሰበት፥ ጊዜ ሁሉ፥ ከባድ የሆነ የህዝብ ተቃውሞ እየመጣበት ነው። ተቃውሞን፥ በመዋሸትና፥ በማስፈራራት ለማለዘብ ቢሞክርም፣ ቅሌቱን፥ ከማስመስከር ውጭ ያመጣው ፋይዳ የለም።
ትህነግ ተመልሶ፥ ወደ ፖለቲካ ሜዳው እየመጣ መሆኑን ስታስብ፥ የመጠላለፍ ፖለቲካው፥ ቀጣይነትን፥ ብንረዳም፥ ግብዙ ኦህዴድ ግን፥ ብቻውን የሚጋልብበት፥ ሜዳ፥ እንደማይኖር፥ እርግጥ ነው።
ተንሳፋፊው የብዐዴን፥ ከፍተኛ አመራር፥ ከህዝብ ተነጥሎ፥ ሲንከላወስ ፥ ለማንም ጠቃሚ፥ እንደማይሆን፥ የተረዳው፥ የ አብይ መንግስት፥ ትእዛዙን ለማስፈፀም፥ የራሱን ፥ ወታደር መጠቀም፥ ወይም የ ኦሮሞ ልዩ ሃይልን መከላከያ አስመስሎ፥ ማሰማራት፥ እየሞከረ ነው። ግራም ነፈሰ ቀኝ፥ ግዞት የበቃን፥ መገፋት፥ የታከተን፥ በጅምላ መታረድ፥ ያስቆጣን፥ በምሆኑ፥ ከዚህ በላይ የሚቀጥል፥ የአንድ ብሄር የበላይነት፥ ለብሄሩ አደጋ ከመሆን፥ የዘለለ ፋይዳ አይኖረውም።
ትህነግ ተመልሶ፥ ወደ ፖለቲካ ሜዳው እየመጣ መሆኑን ስታስብ፥ የመጠላለፍ ፖለቲካው፥ ቀጣይነትን፥ ብንረዳም፥ ግብዙ ኦህዴድ ግን፥ ብቻውን የሚጋልብበት፥ ሜዳ፥ እንደማይኖር፥ እርግጥ ነው።
ተንሳፋፊው የብዐዴን፥ ከፍተኛ አመራር፥ ከህዝብ ተነጥሎ፥ ሲንከላወስ ፥ ለማንም ጠቃሚ፥ እንደማይሆን፥ የተረዳው፥ የ አብይ መንግስት፥ ትእዛዙን ለማስፈፀም፥ የራሱን ፥ ወታደር መጠቀም፥ ወይም የ ኦሮሞ ልዩ ሃይልን መከላከያ አስመስሎ፥ ማሰማራት፥ እየሞከረ ነው። ግራም ነፈሰ ቀኝ፥ ግዞት የበቃን፥ መገፋት፥ የታከተን፥ በጅምላ መታረድ፥ ያስቆጣን፥ በምሆኑ፥ ከዚህ በላይ የሚቀጥል፥ የአንድ ብሄር የበላይነት፥ ለብሄሩ አደጋ ከመሆን፥ የዘለለ ፋይዳ አይኖረውም።
Re: The Oromuma Ethnic Hegemony Ambition & The Necessity of Ethnic Balance of Power in Ethiopia
በትክክል! የተበላ እቁብ የሚባለውኮ ይህ ነው ። የተረኛ ኦሮሙማዎች ምኞት ሁሉም ያውቀዋል! ትናንሾቹ ቁጫጭ ክልሎችም ያፈጠጠባቸው የኦሮሞ አደጋ የሚያውቁት ይመስለኛል! አማራም ሆነ ትግሬ፣ ሌሎችም በኢትዮጵያ በግድ የጎሳ ሚዛን (ethnic balance of power) ሁልግዜ መኖር እንዳለበት ያውቃሉ ፣ ይህም ማለት የኦሮሙማ ኢማጅኔሽን እነሱ እንደ አለሙት የሚሳካ ቅዠት አይደለም ! ሁሉም የተነቃቃ ይመስለኛል! በእንጭጩ መቅጨት ነው!Za-Ilmaknun wrote: ↑11 Jan 2023, 16:31የኦህዴድ መንግስት፥ ልቡ ትልቅ፥ የማድረግ፥አቅሙ፥ ደካማ፥ አርቆና ፈጥኖ የማሰብ ችሎታው፥ ጨቅላ ፥የሆነ ፥ የስግብግብ፥ ምንደኞች ስብስብ ነው። ምኞቱን፥ ለመተግበር፥ በተንቀሳቀሰበት፥ ጊዜ ሁሉ፥ ከባድ የሆነ የህዝብ ተቃውሞ እየመጣበት ነው። ተቃውሞን፥ በመዋሸትና፥ በማስፈራራት ለማለዘብ ቢሞክርም፣ ቅሌቱን፥ ከማስመስከር ውጭ ያመጣው ፋይዳ የለም።
ትህነግ ተመልሶ፥ ወደ ፖለቲካ ሜዳው እየመጣ መሆኑን ስታስብ፥ የመጠላለፍ ፖለቲካው፥ ቀጣይነትን፥ ብንረዳም፥ ግብዙ ኦህዴድ ግን፥ ብቻውን የሚጋልብበት፥ ሜዳ፥ እንደማይኖር፥ እርግጥ ነው።
ተንሳፋፊው የብዐዴን፥ ከፍተኛ አመራር፥ ከህዝብ ተነጥሎ፥ ሲንከላወስ ፥ ለማንም ጠቃሚ፥ እንደማይሆን፥ የተረዳው፥ የ አብይ መንግስት፥ ትእዛዙን ለማስፈፀም፥ የራሱን ፥ ወታደር መጠቀም፥ ወይም የ ኦሮሞ ልዩ ሃይልን መከላከያ አስመስሎ፥ ማሰማራት፥ እየሞከረ ነው። ግራም ነፈሰ ቀኝ፥ ግዞት የበቃን፥ መገፋት፥ የታከተን፥ በጅምላ መታረድ፥ ያስቆጣን፥ በምሆኑ፥ ከዚህ በላይ የሚቀጥል፥ የአንድ ብሄር የበላይነት፥ ለብሄሩ አደጋ ከመሆን፥ የዘለለ ፋይዳ አይኖረውም።