የወለጋው ኦነግ በለስ ቀናው!! የወለጋው ኦነግ 4 ኪሎ ካለው ኦነግ ጋር በመቀንጀት የቡሌ ሆራ ማረሚያ ቤቶችን በመስበር በመከላከያ ታረው የነበሩትን ከ500 አባላቱን አስለቀቀ!!
Posted: 10 Jan 2023, 22:25
የወለጋው ኦነግ በለስ ቀናው!! የወለጋው ኦነግ 4 ኪሎ ካለው ኦነግ ጋር በመቀንጀት የቡሌ ሆራ ማረሚያ ቤቶችን በመስበር በመከላከያ ታረው የነበሩትን ከ500 አባላቱን አስለቀቀ!!
ኦነግ የቡሌ ሆራ ማረሚያ ቤቶችን በመስበር 500 አባላቱን አስለቀቀ
ከታች የተያያዘው ቪዲዮ ከማረሚያ ቤቱ ሲያመልጡ የሚያሳይ ነው።
የኦነግ ታጣቂዎች ምዕራብ ጉጂ ዞን ቡሌ ሆራ ከተማ የሚገኘውን ማረሚያ ቤት እሁድ ዕለት ታህሳስ 30/2015 በጥበቃ ላይ የነበሩ ሶስት ሴት እና ሁለት ወንድ ታጣቂዎችን ገድለው ማረሚያ ቤቱን በመስበር 500 አባላቱን ማስለቀቅ ችሏል።
የኦነግ አባላቱ ከማረሚያ ቤት እንዲያመልጡ የ4 ኪሎው ቤተመንግስት ውስጥ በስልታን ላይ ያለው የኦነግ ክንፍ ለሲህ ኦፕሬሽን መሳካት ክፈተኛ ድጋፍ አንዳደረገ ተገልጿል።
ኦነግ የቡሌ ሆራ ማረሚያ ቤቶችን በመስበር 500 አባላቱን አስለቀቀ
ከታች የተያያዘው ቪዲዮ ከማረሚያ ቤቱ ሲያመልጡ የሚያሳይ ነው።
የኦነግ ታጣቂዎች ምዕራብ ጉጂ ዞን ቡሌ ሆራ ከተማ የሚገኘውን ማረሚያ ቤት እሁድ ዕለት ታህሳስ 30/2015 በጥበቃ ላይ የነበሩ ሶስት ሴት እና ሁለት ወንድ ታጣቂዎችን ገድለው ማረሚያ ቤቱን በመስበር 500 አባላቱን ማስለቀቅ ችሏል።
የኦነግ አባላቱ ከማረሚያ ቤት እንዲያመልጡ የ4 ኪሎው ቤተመንግስት ውስጥ በስልታን ላይ ያለው የኦነግ ክንፍ ለሲህ ኦፕሬሽን መሳካት ክፈተኛ ድጋፍ አንዳደረገ ተገልጿል።
Please wait, video is loading...