Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

"ኢትዮጵያ" ያለቸው ጋላ አብይ አፍ ላይ ብቻ እንጅ በተግባር እየፈራረሰች መሆኑን የብል*ግና አባሉ እና ከፍተኛ ባልስልጣኑ ተናዘዘ!!

Post by Wedi » 10 Jan 2023, 12:25

"ኢትዮጵያ" ያለቸው ጋላ አብይ አፍ ላይ ብቻ እንጅ በተግባር እየፈራረሰች መሆኑን የብል*ግና አባሉ እና ከፍተኛ ባልስልጣኑ ተናዘዘ!! :lol: :lol:

Fasil Yenealem

ከብልጽግና አባል የተላከልኝን ነው እንደወረደ ያቀረብኩት:-

"እንደ ሀገር ወዴት እየሔድን ነው ? ግራ ተጋባን ። እኔ ባለፉት አምስት አመታት ጊዜዬን ፣ ገንዘቤን ፣ ሕይወቴን አስዤ ለውጡን በምችለው ሁሉ፣ የለውጡን መሪ አብይን አይቼ ስደግፍ ነበር። በመጨረሻም ብልጽግና ሲመሰረት የተውኩትን የፓርቲ ፖለቲካ ለውጡን እንድቀጥል ተቀላቀልኩ ። ነገር ግን ወደ ፓርቲ ስገባ ብልጽግና ከኢህአዴግ በባሰ መልኩ አገኘሁት ።

ባይገርምህ አብይ አፍ ላይ ሲነገር እንደ ጥሩ ሙዚቃ ተመስጠህ የምትሰማት ኢትዮጵያን፣ በተግባር በአይኔ እንዳያት ካለኝ ፍላጎት፣ ያለኝን የምችለውን ለማበርከት ቆርጬ ነበር። አሁን ግን ደከመኝ ፣ ሰለቸኝ ፣ ታከተኝ ......የብልጽግና ፓርቲ ሆነ የሚመራው መንግስት አዙሪት ውስጥ ነው ። የእውነት ለውጥ መደገፍ የእውነት መካከለኛውን መንገድ መርጠህ መጓዝ አደጋ ነው። የሚገርመው ኢትዮጵያዊነት በአፍ ብቻ ሆኗል ።
ከታች እስከ ከፍተኛ አመራሩ በብሔር እና በጥቅም የተሳሰረ ነው ። አደገኛ የሚሆነው ደግሞ ውስጠ ፓርቲ ትግል ፈጽሞ የለም። ሀሳቦች ከላይ ወደ ታች ብቻ ነው የሚወርዱት ። ከስር ወደ ላይ የሚናገር የለም፣ የሚሰማም የለም ።

የአማራ ብልጽግና ጥቅልል ብሎ ገብቷል ። ተውጧል ። አይሰማም አይለማም ። ይገርመኛል በኢትዮጵያዊነት የማይደራደሩ የኦሮሞ ብልጽግና አመራሮች የሚያደርጉትን ያክል እንኳ ትግል አያደርጉም ።
የሀይል ሚዛን ባላንስ እየተዛባ ነው ። የአማራ ብልጽግና ፈዟልልልልል......"

Please wait, video is loading...

Abere
Senior Member
Posts: 15446
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ኢትዮጵያ" ያለቸው ጋላ አብይ አፍ ላይ ብቻ እንጅ በተግባር እየፈራረሰች መሆኑን የብል*ግና አባሉ እና ከፍተኛ ባልስልጣኑ ተናዘዘ!!

Post by Abere » 10 Jan 2023, 13:24

"የሀይል ሚዛን ባላንስ እየተዛባ ነው ። የአማራ ብልጽግና ፈዟልልልልል......" because of the confuse and convince strategy of OLF. This guy appears to have awaken from his long and deep sleep of the "confuse over dose". Sadly, many Amhara PP are over dosed with it for an eventual collapse.
Wedi wrote:
10 Jan 2023, 12:25
"ኢትዮጵያ" ያለቸው ጋላ አብይ አፍ ላይ ብቻ እንጅ በተግባር እየፈራረሰች መሆኑን የብል*ግና አባሉ እና ከፍተኛ ባልስልጣኑ ተናዘዘ!! :lol: :lol:

Fasil Yenealem

ከብልጽግና አባል የተላከልኝን ነው እንደወረደ ያቀረብኩት:-

"እንደ ሀገር ወዴት እየሔድን ነው ? ግራ ተጋባን ። እኔ ባለፉት አምስት አመታት ጊዜዬን ፣ ገንዘቤን ፣ ሕይወቴን አስዤ ለውጡን በምችለው ሁሉ፣ የለውጡን መሪ አብይን አይቼ ስደግፍ ነበር። በመጨረሻም ብልጽግና ሲመሰረት የተውኩትን የፓርቲ ፖለቲካ ለውጡን እንድቀጥል ተቀላቀልኩ ። ነገር ግን ወደ ፓርቲ ስገባ ብልጽግና ከኢህአዴግ በባሰ መልኩ አገኘሁት ።

ባይገርምህ አብይ አፍ ላይ ሲነገር እንደ ጥሩ ሙዚቃ ተመስጠህ የምትሰማት ኢትዮጵያን፣ በተግባር በአይኔ እንዳያት ካለኝ ፍላጎት፣ ያለኝን የምችለውን ለማበርከት ቆርጬ ነበር። አሁን ግን ደከመኝ ፣ ሰለቸኝ ፣ ታከተኝ ......የብልጽግና ፓርቲ ሆነ የሚመራው መንግስት አዙሪት ውስጥ ነው ። የእውነት ለውጥ መደገፍ የእውነት መካከለኛውን መንገድ መርጠህ መጓዝ አደጋ ነው። የሚገርመው ኢትዮጵያዊነት በአፍ ብቻ ሆኗል ።
ከታች እስከ ከፍተኛ አመራሩ በብሔር እና በጥቅም የተሳሰረ ነው ። አደገኛ የሚሆነው ደግሞ ውስጠ ፓርቲ ትግል ፈጽሞ የለም። ሀሳቦች ከላይ ወደ ታች ብቻ ነው የሚወርዱት ። ከስር ወደ ላይ የሚናገር የለም፣ የሚሰማም የለም ።

የአማራ ብልጽግና ጥቅልል ብሎ ገብቷል ። ተውጧል ። አይሰማም አይለማም ። ይገርመኛል በኢትዮጵያዊነት የማይደራደሩ የኦሮሞ ብልጽግና አመራሮች የሚያደርጉትን ያክል እንኳ ትግል አያደርጉም ።
የሀይል ሚዛን ባላንስ እየተዛባ ነው ። የአማራ ብልጽግና ፈዟልልልልል......"

Please wait, video is loading...

Right
Member
Posts: 4823
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: "ኢትዮጵያ" ያለቸው ጋላ አብይ አፍ ላይ ብቻ እንጅ በተግባር እየፈራረሰች መሆኑን የብል*ግና አባሉ እና ከፍተኛ ባልስልጣኑ ተናዘዘ!!

Post by Right » 10 Jan 2023, 15:56

Ethiopia is dying slowly.
That is what tribalism did to society. It is a disease.
The conscious level of Ethiopians won’t allow them to survive as a nation.
As of today, the Sudanese are cultivating farm land and building communities on Ethiopian soil. Guess what, both the TPLF & PP government are giving them green light because of tribalism. And the clueless Gonderes are more concerned in settling land disputes issues with Tigrai.

Ethiopia is illegally landlocked and the TPLF did nothing deliberately because of tribalism.
The list goes on. In today’s Ethiopia your tribe and group (a part) is more important than the whole. Divided we fall. Period.

Ethiopia is lucky Somalia is at its weakest point. But that will change.

Tribalism is a disease that will spare no one.

Post Reply