Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
sarcasm
- Senior Member
- Posts: 10891
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Post
by sarcasm » 05 Jan 2023, 14:06
አይ ታሜ፤ ሕዝቡ ጥርስህንን እየፋቅክ አስመራ ልትገባ ለማየት እየጠበቀ፤ አሁን ይህን ነገር ኣመጣህ?
ሰበር ዜና
ዶ/ር ደብረፅዮን በምክትል ጠ/ሚነት ሊሾሙ ነው!
የህወሓት ሊቀመንበር የሆኑት ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የኢትዮዽያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሹመት ሊሰጣቸው መሆኑን የተራራ ኔትዎርክ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ በህወሓትና የፌደራል መንግስት መካከል በቅርቡ የተደረገውን ስምምነት መሰረት ባደረገ መልኩ አዲስ የካቢኔ ድልድል እንደሚኖር የጠቆሙት ምንጮቻችን በርካታ የህወሃት ፖለቲካዊና ወታደራዊ ባለስልጣናትን ወደፌደራል ስልጣኖችና በከፍተኛ ማዕረግ ወደ መከላከያ መልሶ ለማካተት ቅድመ ዝግጅት እየተገባደደ መሆኑን ለተራራ ኔትዎርክ ገልፀዋል፡፡
ከነዚህ ባለስልጣናትም መካከል ግንባር ቀደምትነቱን የሚወስደው ዜና የዶ/ር ደብረፅዮን ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴርነት መታጨት ሲሆን በመቀጠል ደግሞ አቶ ጌታቸው ረዳን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ለመሾም እንደታቀደ ለማወቅ ተችሏል:: አቶ ጌታቸው ረዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ካልሆኑ ደግሞ የጠ/ሚኒስትር አቢይ የውጭ ጉዳይና ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሆነው ሊሾሙ እንደሚችሉና በአሁን ወቅት የውጭ ጉዳይና ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ የሆኑት አቶ ሬድዋን ሁሴን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ሊሾሙ እንደሚችሉ ምንጮቻችን ምልከታቸውን ሰጥተዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት የምክትል ጠ/ሚነቱንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነቱን ደርበው የያዙት አቶ ደመቀ መኮንን በአዲሱ የስልጣን ሽግግር ኒውዮርክ በሚገኘው የተባባሩት መንግስታት ፅሀፈት ቤት በሙሉ አምባሳደርነት ለመሾም እንደታቀደና ይህንንም ለማመቻችት አቶ ደመቀ የአምባሳደርነት ስልጠና እየወሰዱ እንደሰነበቱ ለማወቅ ተችሏል፡፡
Last edited by
sarcasm on 05 Jan 2023, 14:18, edited 1 time in total.
-
Zmeselo
- Senior Member+
- Posts: 35023
- Joined: 30 Jul 2010, 20:43
Post
by Zmeselo » 05 Jan 2023, 14:17
It's now clearly out in the open, whether or not this story is true, that you arsholes sacrificed close to a million for Debritz to come to Addis and not for an unattainable fantasy called: chgray.
What a bunch of......
sarcasm wrote: ↑05 Jan 2023, 14:06
አይ ታሜ፤ ሕዝቡ ጥርስህንን እየፋቅክ አስመራ ልትገባ ለማየት እየጠበቀ፤ አሁን ይህን ነገር ኣመጣህ?
ሰበር ዜና
ዶ/ር ደብረፅዮን በምክትል ጠ/ሚነት ሊሾሙ ነው!
የህወሓት ሊቀመንበር የሆኑት ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የኢትዮዽያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሹመት ሊሰጣቸው መሆኑን የተራራ ኔትዎርክ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ በህወሓትና የፌደራል መንግስት መካከል በቅርቡ የተደረገውን ስምምነት መሰረት ባደረገ መልኩ አዲስ የካቢኔ ድልድል እንደሚኖር የጠቆሙት ምንጮቻችን በርካታ የህወሃት ፖለቲካዊና ወታደራዊ ባለስልጣናትን ወደፌደራል ስልጣኖችና በከፍተኛ ማዕረግ ወደ መከላከያ መልሶ ለማካተት ቅድመ ዝግጅት እየተገባደደ መሆኑን ለተራራ ኔትዎርክ ገልፀዋል፡፡
ከነዚህ ባለስልጣናትም መካከል ግንባር ቀደምትነቱን የሚወስደው ዜና የዶ/ር ደብረፅዮን ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴርነት መታጨት ሲሆን በመቀጠል ደግሞ አቶ ጌታቸው ረዳን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ለመሾም እንደታቀደ ለማወቅ ተችሏል:: አቶ ጌታቸው ረዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ካልሆኑ ደግሞ የጠ/ሚኒስትር አቢይ የውጭ ጉዳይና ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሆነው ሊሾሙ እንደሚችሉና በአሁን ወቅት የውጭ ጉዳይና ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ የሆኑት አቶ ሬድዋን ሁሴን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ሊሾሙ እንደሚችሉ ምንጮቻችን ምልከታቸውን ሰጥተዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት የምክትል ጠ/ሚነቱንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነቱን ደርበው የያዙት አቶ ደመቀ መኮንን በአዲሱ የስልጣን ሽግግር ኒውዮርክ በሚገኘው የተባባሩት መንግስታት ፅሀፈት ቤት በሙሉ አምባሳደርነት ለመሾም እንደታቀደና ይህንንም ለማመቻችት አቶ ደመቀ የአምባሳደርነት ስልጠና እየወሰዱ እንደሰነበቱ ለማወቅ ተችሏል፡፡
-
Sam Ebalalehu
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Post
by Sam Ebalalehu » 05 Jan 2023, 14:23
Eden ከ ቅዠትሽ snap out of it. የ ኢትዮጵያን ወታደሮች በተኙበት ያረዱና ያሳረዱ ከ እስር ነጻ መሆናቸው ቢያናድደንም ለ" ሰላም" ስንል ተቀብለነዋል። አራጆቻችን ከፍተኛውን የአገሪቱን ሹመት ያገኛሉ ብሎ መታሰቡ ግን የህወሓት ካድሬዎችን ደደብነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ቢሆንም ያናድዳል።
-
Fiyameta
- Senior Member
- Posts: 17054
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Post
by Fiyameta » 05 Jan 2023, 14:37
Last edited by
Fiyameta on 05 Jan 2023, 15:56, edited 1 time in total.
-
Mesob
- Member
- Posts: 2318
- Joined: 23 Dec 2013, 21:03
Post
by Mesob » 05 Jan 2023, 15:04
The people of Tigray needs the peace more any human being on earth. Even if this is assumed to be true at 25%, it is an insult to the poor 600,000 Tigrayans who died for nothing.
Deberetsion, Getachew, Tsadqan ... and many of the vermins could have achieved this without sacrificing more than half a million Tigrayans and without sending Tigray into the stone age.
-
Cartmann
- Member
- Posts: 522
- Joined: 06 Sep 2018, 16:36
Post
by Cartmann » 05 Jan 2023, 15:37
ደብሪጽ ጥርሱ እየፋቀ ወደ አዲስ አበባ ሊመጣ ነው።
ቮድካቸው ሆዱ እያከከ ሸራተን ልሄድ ነው።
እኔ ያሳሰብኝ ግን ጭንቅላታችው 11 ተፍቀው ወደ ሲኦል የሄዱ የ 1,000,000 ጉዳይ ነው።
I am ቤሪ ቤሪ concerned.
-
tarik
- Senior Member+
- Posts: 35299
- Joined: 26 Feb 2016, 13:04
Post
by tarik » 05 Jan 2023, 16:05
-
Abere
- Senior Member
- Posts: 13622
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Post
by Abere » 05 Jan 2023, 16:18
አይ ትግሬ! የትግሬን ደም ውሻ ልሶት ቀረ። 1 ሚልዮን ትግሬ እንደ ዝንብ ረግፎ ምንም የማይቆጨው እንደ ገና እንደ አህያ ውርደት እና ግፍ ሊሸከም ይናፍቃል።
-
euroland
- Member+
- Posts: 7957
- Joined: 08 Jun 2018, 12:42
Post
by euroland » 05 Jan 2023, 16:26
Sam Ebalalehu wrote: ↑05 Jan 2023, 14:23
Eden ከ ቅዠትሽ snap out of it. የ ኢትዮጵያን ወታደሮች በተኙበት ያረዱና ያሳረዱ ከ እስር ነጻ መሆናቸው ቢያናድደንም ለ" ሰላም" ስንል ተቀብለነዋል። አራጆቻችን ከፍተኛውን የአገሪቱን ሹመት ያገኛሉ ብሎ መታሰቡ ግን የህወሓት ካድሬዎችን ደደብነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ቢሆንም ያናድዳል።
Agreed 100%.
The so called “journalist” Tamrat Negera is too busy spreading fake news on behalf of his payers, the diaspora juntas.