ትህነግ-ወያኔ በጦርነት አሸንፎ ወልቃይት-ሁመራ-ራያን ይዞ ቢሆን አሁን ትግራይ ተገንጥላ ሌላ አገር ነበረች?
Posted: 03 Jan 2023, 16:45
ሀ) አዎን! ትግራይ ተገንጥላ ምዕራባዊያን ደግሞ እውቅና ሰጥተው ነበር።
ለ) አዎን! ዐብይ አህመድ እራሱ ጭምር እውቅና የሰጥ ነበር - ፋኖ አስቸግሮት ነው።
ሐ) የትግራይ ህዝብ እምቢ ያላል - ለአረንጓደ ፥ብጫ ቀይ ሰንደቅ አላማ ይቆማል።
መ) ትግራይ የሱዳን ሌላዋ ክፍለ-ሀገር ትሆን ነበር።
ሠ) ሀ እና ለ
ለ) አዎን! ዐብይ አህመድ እራሱ ጭምር እውቅና የሰጥ ነበር - ፋኖ አስቸግሮት ነው።
ሐ) የትግራይ ህዝብ እምቢ ያላል - ለአረንጓደ ፥ብጫ ቀይ ሰንደቅ አላማ ይቆማል።
መ) ትግራይ የሱዳን ሌላዋ ክፍለ-ሀገር ትሆን ነበር።
ሠ) ሀ እና ለ