Page 1 of 1

አቢይ አህመድ ወላይታዎችን ምን ያህል እንደ ሚንቃቸው ይህ የሹመት ስድብ ምስክር ነው

Posted: 30 Dec 2022, 23:21
by Horus
አቶ ዳጋቶ ኩምቤ የወላይታ ዞን ፕሬዚዳንት ማለትም የወላይታ ብሄር ፕሬዚዳንት የነበረ ሎየር እና ወላይታ ራሱን የቻለ ክልልነት መብቱ ነው ብሎ ሲታገል አቢይ እስር ቤት ወርውሮ ሲያንገላታው የነበረ ልክ እንደ ጉራጌ ዞን መሪዎች ማለት ነው ፤ ያ ሁሉ ከሆነ በኋላና ወላይታ በግድ የመሃል ኢትዮጵያ ክልል ወስጥ አለምንም ሬፈረንደም ከተጨፈለቀ በኋላ በቁስሉ እንጨት ክተትበት እንደ ሚባለው ዳጋቶ ኩምቤን የሆነ የፌዴራል መዝገብ ቤት (ሰነድ ጠባቂ) የቢሮ ሰክሬተሪ ሾሜሃለሁ ብሎ እሱን አይደለም መላ ወላይታን ሙልጭ አድጎ ሰደባቸው! አዋረዳቸው! ወላይታ በትግሉ እንደ ጀመረው ለመብቱ ጸንቶ ቢቆም ኖሮ እንዲህ አይደፈርም እንዲህ አይሰደብም ነበር! ይህ በወላይታ ላይ የደረሰ ውርደት ያሳዝናልም፣ ያሳፍራልም!