Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኞ ጀምሮ ወደ ሽሬ ከተማ በቀን አንድ በረራ ማድረግ ይጀምራል። ወደ መቐለ የሚያደርገውን መደበኛ በረራ በቀን ወደ 3 ከፍ ያደርጋል EBC

Post by sarcasm » 29 Dec 2022, 11:24

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኞ ጀምሮ ወደ ሽሬ ከተማ በቀን አንድ በረራ ማድረግ ይጀምራል
***********************


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኞ (ታኅሣሥ 24 ቀን 2015 ዓ.ም) ጀምሮ ወደ ሽሬ ከተማ በቀን አንድ በረራ ማድረግ እንደሚጀምር ገለጸ።
አየር መንገዱ ወደ መቐለ የሚያደርገውን መደበኛ በረራ በቀን ወደ ሦስት ከፍ የሚያደርግ መሆኑንም አብስሯል።

በተከታታይም የመንገደኛ ፍላጎት ቁጥርን ከግምት ውስጥ በማስገባት በቀን የሚያደርገውን የበረራ ምልልስ ብዛት እንደሚጨምር ገልጿል።

በመሆኑም ደንበኞቹ ባሉበት ቦታ ሆነው ድረ ገጹን እና የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችንን ተጠቅመው ምዝገባ ማድረግ እና ትኬት መቁረጥ የሚችሉ መሆኑን አየር መንገዱ አስታውቋል።

Please wait, video is loading...