Page 1 of 1

የ32 ሀገራት አምባሳደሮች መቐለ ገቡ:: አሜሪካ እና የአውሮፓ ሕብረት ኤምባሲ መክፈት ይፈልጋሉ

Posted: 29 Dec 2022, 08:59
by Thomas H
የኢንግሊዝ አምባሳደርን ጨምሮ የአፍሪካ እና የአውሮፓ ሀገራት አምባሰደሮች ናቸው መቐለ የገቡት።
መቐለ የገቡት የተለያዩ ሃገራት አምባሳደሮች በአሉላ ኣባነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፍያ ሲደርሱ የትግራይ መንግስት የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።































Re: የ32 ሀገራት አምባሳደሮች መቐለ ገቡ:: አሜሪካ እና የአውሮፓ ሕብረት ኤምባሲ መክፈት ይፈልጋሉ

Posted: 29 Dec 2022, 09:26
by Thomas H
በነገራችን ላይ እነዚህ አምባስደሮች መቐለ የገቡት የኢትዮጵያ መከላከያ ዛሬ መቐለ መግባት ስላልቻለ ነው ::

Re: የ32 ሀገራት አምባሳደሮች መቐለ ገቡ:: አሜሪካ እና የአውሮፓ ሕብረት ኤምባሲ መክፈት ይፈልጋሉ

Posted: 29 Dec 2022, 09:46
by Thomas H
ወይ የአጋጣሚ ነገር !
ዛሬ መከላከያ መቐለ ይገባል ተብሎ ሲጠበቅ አምባሰደሮች ስለገቡ ይመስላል አንዳርጋቸው ፅጌ አረሜናዊ የሆነ የ'ስትሮክ' ህመም አጋጥሞት ለንደን ሆስፒታል ገብቷል::