Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Horus » 27 Dec 2022, 16:04

ከዚህ በታች ያለው ጉድይ የዛሬ 8 ወር ሜይ 19 ቀን 2022 ነበር እዚህ ፎረም ላይ የለጠፍኩ ! ደግሜ ሳነበው እንዲያም ያለው ዋጋ ዛሬ ላይ ስለመሰለኝ ደግሜ ለጠፍኩት ። አሁን ትግሬ ወደ መንግስት መመለስ ሲጀምር፣ መንግስት ከሸኔ ጋር ተደራድሮ ሌላ ብሹ ሺ ኦሮሞ ወታደሮች ወደ ጦር ሲገቡ ብዙ ሺህ ትግሬ ወታደሮች ወደ ኢትዮጵያ ጦር ሲገቡ፣ ደቡብ ሲፈርስና አዲስ ቀውስ ሲነሳና የአማራ ምሬት አገር አቀፍ ድርጅታዊ ቅርጽ ሲይዝ ሌላ አዲስ እጅግ ግዙፍ የሃይል አሰላለፍ ይመጣል፡

የጎሳ ፖለቲካ እስካለ ድረስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ የጎሳዎች ሃይል ሚዛን ጨዋታ ሆኖ ይቀጥላል ። በዚህ የሃይል ሚዛን ጨዋታ ሁልግዜም ኤርትራ ትኖርበታለች! ኤርትራ ብፖለቲካ የተለየች ትምሰል እንጂ በአካል አንድ መሬት ስለሆነ ያለው ማንኛውም የኢትዮጵያ ፖለቲካ ኤርትራን ይጨምራል!

"Now you can see the thinking flaws of ethno-elites and the fallacy of ethnocracy. The Ethiopian state system consists of close to 90 ethnic groups each of which are potential players in the Ethiopian ethnic balance of power game. Actually, the behavior of these ethnic groups is explained by the well known game theory.

Consider what has happened over the last 3 years.

(1) The Tigray domination of the Ethiopian system was dismantled by Oromo, Amara & South alliance. The restoration of new post--Weyane balance actually required the war of 2021.

(2) As the domination of Tigray ethnic group was being dismantled, the Oromo ethnic group hastened its domination of the Ethiopian system. As we speak, Amara ethnic group is building an anti-Oromo alliance to stop the ever growing Oromo domination.

Notice that the more Amara-Eritrean alliance grows, Tigrays are beginning to soften their position vs. Oromos. There is of course a brewing shifts in the southern alliance with newly forming balance of power.

(3) So, as we speak, there are two distinct fronts of ethnic power games - anti-Tigray domination alliance as well as an emerging anti-Oromo domination alliance.

I repeat, so long as there is ethnic federalism and ethnic politics,the Ethiopian political system will never be stable and sustainable. Similarly, no single ethnic group no matter its size will be able to impose its hegemony for any considerable length of period.

Ethnic alliances will form and shift at the speed of hegemonic threat by any particular ethnic group or group of ethnic entities.

Those who wish to see a stable, working and sustainable political system in Ethiopia must agree on Individual Liberty as the rock bottom foundation of the political order and craft a more just balance of ethnic (group) power to go with the freedom of individual citizens of the Ethiopian nation."

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13716
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Noble Amhara » 27 Dec 2022, 16:18

Horus wrote:
27 Dec 2022, 16:04


(2) As the domination of Tigray ethnic group was being dismantled, the Oromo ethnic group hastened its domination of the Ethiopian system. As we speak, Amara ethnic group is building an anti-Oromo alliance to stop the ever growing Oromo domination.
This not true verify your claim with facts before you lie

What is true is Somali Afar are now almost independent and are autonomous with their own special force meaning they can rebel against the central gov in the future any time they decide so if the gov is replaced by oromo extremists who do not recognize the 90 tribe of ethiopia this is not up to amhara but i do not believe The fanatic shene Oromunna will work in the ( east )

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Horus » 27 Dec 2022, 16:23

Noble Amhara wrote:
27 Dec 2022, 16:18
Horus wrote:
27 Dec 2022, 16:04


(2) As the domination of Tigray ethnic group was being dismantled, the Oromo ethnic group hastened its domination of the Ethiopian system. As we speak, Amara ethnic group is building an anti-Oromo alliance to stop the ever growing Oromo domination.
This not true verify your claim with facts before you lie
አንተ ሰውዬ የምታውቀው ታሪክ ብቻ ነው እንዴ? ይህ ሁሉ ባዲሳባ፣ ባገር እና ባለም ላይ ያለው ያማራ ትግል ምን እያደረገ ነው ታዲያ? ይገርማል!

አይደለም አማራ ገና ደቡብ ይከተላል ። የኦሮሞ ተረኞች ባስቸኳይ ደቡብን ያፈራረሱት አንድ ብሎክ ሆኖ የሃይል ሚዛን እንዳይደፋ ለማድረኛ ምንግዜም ቢሆን ባንድነት ካማራ ጋር የሃይል አሰላለፍ ቅንጅት እንዳይፈጥር ነው ። ሆኖም ለግዜው ነው እንጂ የምር ጥቅምና መብታቸው ላይ ሲመጡ አዲስ የሃይል አሰላለፍ መፈጠሩ አይቀሬ ነው ። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፋክት ነው !

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13716
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Noble Amhara » 27 Dec 2022, 16:29

Horus wrote:
27 Dec 2022, 16:23
Noble Amhara wrote:
27 Dec 2022, 16:18
Horus wrote:
27 Dec 2022, 16:04


(2) As the domination of Tigray ethnic group was being dismantled, the Oromo ethnic group hastened its domination of the Ethiopian system. As we speak, Amara ethnic group is building an anti-Oromo alliance to stop the ever growing Oromo domination.
This not true verify your claim with facts before you lie
አንተ ሰውዬ የምታውቀው ታሪክ ብቻ ነው እንዴ? ይህ ሁሉ ባዲሳባ፣ ባገር እና ባለም ላይ ያለው ያማራ ትግል ምን እያደረገ ነው ታዲያ? ይገርማል!
It is a reaction

Anyway you are Southerner you can form federation with Debub and stop forming a Gurage region which will cause Silti to become a region stay in your lane

Becoming a kilil will not change anything it will alienate you

Are you ready to have Gurage Liyu sent to battle front?

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Horus » 27 Dec 2022, 16:38

ኖብል
ጉራጌ ክልል ሆነ አልሆነ የጎሳ ፖለቲካ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሲስተም እስከሆነ ድረስ ከላይ ያልኩት ሳይንስ ነው ። ዘለህ ስለጉራጌ ክልልነት ታነሳለህ! ስንቴ ነው የምነግርህ? ስልጤ ያሻውን ቢሆን? አዲስ ክልል ሃዲያ ላይ በተከል። ሌላም ሌላም ነገር ቢሰራ ኢትዮጵያ በክልል ፌዴሬሽን እስከቆየች ድረስ ጉራጌ ከርሱ ክልልነት በታች የሚቀበለው የሚስማማበት አቋም የለውም ። ይህን ጥያቄ እርሳው አትድገመው!

Right
Member
Posts: 4792
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Right » 27 Dec 2022, 17:04

It is the most accurate analysis. The cycle of power shifts and unstable political climate will continue as long as the backward ethnic system that has been structured based on group right is in place.
The Amharas still do not have a well organized interest groups to push back the Oromo and Tigrai onslaught.
The Weyannies before and PP now are keeping an eye to stop for such organizations taking a root. The killings of Prof Asrat and General Asaminew is a good example.
But it definitely is coming. When it comes it will change the political dynamics of the Horn.
I am just surprised Horus didn’t say much about the current visit of the Ethiopian delegation in Mekele.

Selam/
Senior Member
Posts: 17804
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Selam/ » 27 Dec 2022, 17:11

Spot on although I would also question the inclination of Somali & Afar forces. In my view, Afar will never join Tigray aristocrats due to the border disputes. Instead, they will most likely join the Amhara-Eritrea block. Likewise, Somali hasn’t fully healed from the atrocities of Abdi Illi, so there will not be an alliance with Mekelle thugs as long as Mustafe is the president. He is the only new breed of leader who has never been part of the EPRDF crap.
Horus wrote:
27 Dec 2022, 16:04
ከዚህ በታች ያለው ጉድይ የዛሬ 8 ወር ሜይ 19 ቀን 2022 ነበር እዚህ ፎረም ላይ የለጠፍኩ ! ደግሜ ሳነበው እንዲያም ያለው ዋጋ ዛሬ ላይ ስለመሰለኝ ደግሜ ለጠፍኩት ። አሁን ትግሬ ወደ መንግስት መመለስ ሲጀምር፣ መንግስት ከሸኔ ጋር ተደራድሮ ሌላ ብሹ ሺ ኦሮሞ ወታደሮች ወደ ጦር ሲገቡ ብዙ ሺህ ትግሬ ወታደሮች ወደ ኢትዮጵያ ጦር ሲገቡ፣ ደቡብ ሲፈርስና አዲስ ቀውስ ሲነሳና የአማራ ምሬት አገር አቀፍ ድርጅታዊ ቅርጽ ሲይዝ ሌላ አዲስ እጅግ ግዙፍ የሃይል አሰላለፍ ይመጣል፡

የጎሳ ፖለቲካ እስካለ ድረስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ የጎሳዎች ሃይል ሚዛን ጨዋታ ሆኖ ይቀጥላል ። በዚህ የሃይል ሚዛን ጨዋታ ሁልግዜም ኤርትራ ትኖርበታለች! ኤርትራ ብፖለቲካ የተለየች ትምሰል እንጂ በአካል አንድ መሬት ስለሆነ ያለው ማንኛውም የኢትዮጵያ ፖለቲካ ኤርትራን ይጨምራል!

"Now you can see the thinking flaws of ethno-elites and the fallacy of ethnocracy. The Ethiopian state system consists of close to 90 ethnic groups each of which are potential players in the Ethiopian ethnic balance of power game. Actually, the behavior of these ethnic groups is explained by the well known game theory.

Consider what has happened over the last 3 years.

(1) The Tigray domination of the Ethiopian system was dismantled by Oromo, Amara & South alliance. The restoration of new post--Weyane balance actually required the war of 2021.

(2) As the domination of Tigray ethnic group was being dismantled, the Oromo ethnic group hastened its domination of the Ethiopian system. As we speak, Amara ethnic group is building an anti-Oromo alliance to stop the ever growing Oromo domination.

Notice that the more Amara-Eritrean alliance grows, Tigrays are beginning to soften their position vs. Oromos. There is of course a brewing shifts in the southern alliance with newly forming balance of power.

(3) So, as we speak, there are two distinct fronts of ethnic power games - anti-Tigray domination alliance as well as an emerging anti-Oromo domination alliance.

I repeat, so long as there is ethnic federalism and ethnic politics,the Ethiopian political system will never be stable and sustainable. Similarly, no single ethnic group no matter its size will be able to impose its hegemony for any considerable length of period.

Ethnic alliances will form and shift at the speed of hegemonic threat by any particular ethnic group or group of ethnic entities.

Those who wish to see a stable, working and sustainable political system in Ethiopia must agree on Individual Liberty as the rock bottom foundation of the political order and craft a more just balance of ethnic (group) power to go with the freedom of individual citizens of the Ethiopian nation."

TesfaNews
Member+
Posts: 8149
Joined: 14 Feb 2020, 22:23
Location: Mesob Agezi

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by TesfaNews » 27 Dec 2022, 17:14

Somali Region of Ethiopia led by Mustafa is unlikely to join war torned Somalia my question is will.Mustafa form alliance with Somaliland?

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Horus » 27 Dec 2022, 22:15

Right - የምትባል ሰው ነጋ ጠባት ሰድበኛለህ እንጂ እኔ ድሮ ትግሬ ወሎን ወሮ በነበረ ግዜ ከአበረ ጋራ ስንወያይ ያልክትን ነው ዛሬ የጻፍከው ። ያም የአማራ ሕዝብ ወደ ፖለቲካ ሃይልነት መሻገር የሚችለው ያማራ ንቅናቄ አላማና ብሄራዊ ፋይዳ ዲፋይን አድርጎ ሲወጣ ብቻ እንደ ሆነና ብሎም ለኢትዮጵያ በሚያቀርበው አጀንዳ ከሌሎች ብሄረሰቦች ጋራ ትብብር ሲገነባ ነው ያልኩት ካመት በፊት ነው ። ያም ያልኩበት ምክኛት የትግሬ ጦርነት ሲያበቃ ትልቁ ፍልሚያ በኦሮምና አማራ መሃል እንደ ሚሆን ሺ ግዜ ጠንቅቄ ስለማውቅ ነው ። አይደለም ኦርቶዶክስ አማራ ሙስሊም አማራ ከወለጋ የሚባረርበት ይህው ምክኛት ነውኮ !

ለእኔ አሁን ላይ መቀሌ የሚካሄደው ድራማ ምንም አዲስ ነገር የለውም ። ትግሬ ተዋግቶ ተዋግቶ ዉጊያ ያቆማል ያልኩቶ አሁን ያለው ድራማ ማለት ነው! የትግሬ ጦረነት አላማ የትህነግ ስልጣን ላይ መቆየት ነበር ፣ አቢይ በዚያ ተስማማ ከዚያ ፍቅርና ዘፈን ሆነ !

ይህን የፍቅር ድራማ ሁለቱም (አቢይም ደብሬም) በጣም ይፈልጉታል ። ትህነግ በትግሬ ህዝብ መከራና ሞት ተወጥሮ ስልጣኑ አደጋ ላይ ደርሶ ነበር ። አቢይ አህመድ ከህዝብ ተነጥሎ ኦሮሞም አማራም ጉራጌም ጠልቶኛል እያለ በገሃድ እሮሮውን እያሰማ ባለበት በዚህ የቀውስ ሰዓት የኦሮሞ ብልጽግና እና ትህነግ አላያንስ መፍጠራቸው ሚዛን መድፊያ አዲስ ትብብር ማለት ያ ነው ።

ስለዚህ የምጠብቀው ነገር ነው ። ኦሮማራ ፈርሶ በኦሮትግሬ ሲተካ ሌላ አዲስ አማራን ማዕከል ያደረገ የሃይል ብሎክ ይመጣል! ጠምቁ !

Right
Member
Posts: 4792
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Right » 28 Dec 2022, 00:57

Horus, yes you correctly analyzed it before. I was mad at you when you praised Abiye then and spent too much time on tribal politics specifically the Guraghies right as a group. And you defend and protect dr Berhanu Nega not because of principle but due to tribal affiliation. In my opinion you are way above that. I have never failed to give you credit for some of your good analysis and criticize you for your shortcomings. You have called me names but I am not thin skinned like you. When you write political analysis based on science without the tribal crap you helped all of us. Some of your analysis can easily go out of this forum for a larger audience.

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Horus » 28 Dec 2022, 01:10

Right wrote:
28 Dec 2022, 00:57
Horus, yes you correctly analyzed it before. I was mad at you when you praised Abiye then and spent too much time on tribal politics specifically the Guraghies right as a group. And you defend and protect dr Berhanu Nega not because of principle but due to tribal affiliation. In my opinion you are way above that. I have never failed to give you credit for some of your good analysis and criticize you for your shortcomings. You have called me names but I am not thin skinned like you. When you write political analysis based on science without the tribal crap you helped all of us. Some of your analysis can easily go out of this forum for a larger audience.
Dude,
I want you to get off your issue with Berhanu and Gurage's right to ask for its own self-government. ይህን የጉራጌ መብት ጥያቄ አይደለህም አንተ አይደለም አቢይ ከፈጣሪ በታች ያለ ሃያል ፍጡር አያስቆመውም ! አንተና አንተ መሰሎች ብርሃኑን ከዘመነ ቅንጅት፣ ከቀስተ ደመና ጀምራችሁ ትዘምቱበታላችሁ ! ስለዚህ ያንን ጥላቻህን ተሸክመህ ወደ መቃብር ትወርዳለህ እንጂ ብርሃኑ ነጋን አትደርስበትም! ዛሬ መንግስት ይዞ እየገደለህ ያለው ብርሃኑ አይደለም! አንተ ጠላትህና ወዳጅህን የማትለይ በመሆኑም እንዳተ ያሉ አላዋቂ አማሮች ናቸው ታላቁን ያማራ ህዝብ የማንም መጫወቻ ያደረጉት ! አንተ ብርሃኑ ነጋን የምትጠላውን ያክል እነዚያ ፋንዲያ የወያኔና ኦፒዲኦ ዉሃ አመላላሽ አማራ ብልጽግናዎችን አትጠላም ! ስለዚህ አንተ መጀመሪያ የራስክን ቤት አጽዳ ! የጉራጌን ከጉራጌ ተወው!

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Horus » 28 Dec 2022, 01:44

Right,
ባንተና በኔ መህል ያለው ችግር ክሬዲት የማግኘት የማጣት አይደለ። እኔ ለዘመናት በብዕር ስም የምጽፈው ለክሬዲት ኬረዳሽ ስለሆንኩ ነው ።እኔ ነጻ ኢንተለክቿል ነኝ! ያን ነጻነቴን ማንም ቡድን ሆነ ግለሰብ እንዲነካብኝ አልሻም ። እኔ አንድ ሰው ተነስቶ ካልሰደበኝ በተቀር ሰው አልሰድብም! ነገር ግ ን እኔ ማንም ሰው ተነስቶ እንዲለፈኝ ፈጽሞ አልፈቅድም ። እኔ አየሩን እንደ ሞሉት ሺ ዩ ቲዩቦች ማይክሮፎን ከፍቼ መለፍለፍ አቅቶኝ አይደለም ። ባላዋቂና ሹክሻኮች በተሞላው የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ትርምስ ውስጥ መጨማለቅ ፍላጎቴ ስላልሆነ ነው። አንተ ግን ለምን አንድ ሰው አንተ እንደ ምትፈልገው አላሰበም ብለህ መሳደብ አቁም ። እያንዳንዱ ሰው የተለየ ሃሳብና አይምሮ አለው! ያን የያምዳንዱን ሰው ነጻነት ሳታከብር አይደለም ሌሎችን መምራት የራስክን አይምሮም ከወራሪ መጠበቅ አትችልም! እኔ የኢትዮጵያ ፖለቲካኛ፣ የኢትዮጵያ ናሽናሊስት ነኝ! ብርሃኑም ያ ነው! 99% ጉራጌ እንደ እኔ ነው ። ግን ጉራጌ እራሱን የቻለ ክቡር ህዝብ ነው! ሲገፋና ሲጠቃ ያንን ካልታገልኩ ለኢትዮጵያ እታገላለሁ የሚለው አብስትራክት ቡል ሺት ይሆናል! ኢትዮጵያ ወይ ክልልነት ታፍርስ ወይም ክልል ለሚፈልግ ክልል ይሰጠው በቃ!

Selam/
Senior Member
Posts: 17804
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Selam/ » 28 Dec 2022, 09:04

Without Berhanu Nega, the Ministry of education would have been run by another incompetent Adanech-like cadre. Thank God he accepted the position. Every single ethnic group in Ethiopia has the right to form & administrate its own region. Period! That bottom-up pressure will eventually dismantle TPLF’s ethnic federalism. Moreover, all of them should be encouraged & supported to promote their languages and cultures. It doesn’t bother me at all if you post Gurage-related stuff 24/7. In fact, I always learn something new. The problem starts when you attempt to compare one ethnicity against another and try to lionize your tribe while belittling the others. I have criticized you on this in the past & will continue to do so if I notice anything off track.
Horus wrote:
28 Dec 2022, 01:10
Right wrote:
28 Dec 2022, 00:57
Horus, yes you correctly analyzed it before. I was mad at you when you praised Abiye then and spent too much time on tribal politics specifically the Guraghies right as a group. And you defend and protect dr Berhanu Nega not because of principle but due to tribal affiliation. In my opinion you are way above that. I have never failed to give you credit for some of your good analysis and criticize you for your shortcomings. You have called me names but I am not thin skinned like you. When you write political analysis based on science without the tribal crap you helped all of us. Some of your analysis can easily go out of this forum for a larger audience.
Dude,
I want you to get off your issue with Berhanu and Gurage's right to ask for its own self-government. ይህን የጉራጌ መብት ጥያቄ አይደለህም አንተ አይደለም አቢይ ከፈጣሪ በታች ያለ ሃያል ፍጡር አያስቆመውም ! አንተና አንተ መሰሎች ብርሃኑን ከዘመነ ቅንጅት፣ ከቀስተ ደመና ጀምራችሁ ትዘምቱበታላችሁ ! ስለዚህ ያንን ጥላቻህን ተሸክመህ ወደ መቃብር ትወርዳለህ እንጂ ብርሃኑ ነጋን አትደርስበትም! ዛሬ መንግስት ይዞ እየገደለህ ያለው ብርሃኑ አይደለም! አንተ ጠላትህና ወዳጅህን የማትለይ በመሆኑም እንዳተ ያሉ አላዋቂ አማሮች ናቸው ታላቁን ያማራ ህዝብ የማንም መጫወቻ ያደረጉት ! አንተ ብርሃኑ ነጋን የምትጠላውን ያክል እነዚያ ፋንዲያ የወያኔና ኦፒዲኦ ዉሃ አመላላሽ አማራ ብልጽግናዎችን አትጠላም ! ስለዚህ አንተ መጀመሪያ የራስክን ቤት አጽዳ ! የጉራጌን ከጉራጌ ተወው!

Right
Member
Posts: 4792
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Right » 28 Dec 2022, 13:06

Horus,
At least you don’t call my mother and that is an upgrade.
As long you post your comments on public forum and on subject of my country, like it or not you will be accountable. Intimidation is not acceptable.
On BERHANU Nega hug him closely soon he will be a roommate of the founder of the ethnic apartheid system. You can bark all you want but reality and truth will not let him escape. As long as Ethiopia is on the play we will hold him accountable. We will leave him alone, when Grudge is a country and leaves Ethiopia alone.

There are 2 articles in the constitution that the Guraghies are fighting for. Good luck on that. Fight for the constitution. You are with in your right to fight the Guraghies group while the rest of Ethiopians will fight for each and every Ethiopian freedom.just as you are fighting for the constitution and killil, Ethiopians will fight the eradication of the backward system. No need to rant on this.
Accusing the Tigrains and oromos tribalists will make you hypocrite.
Having said the above I like your analysis that doesn’t involve groups and tribes.

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Horus » 28 Dec 2022, 14:14

Selam,
በእንግሊዝኛ የማልመልሰው ሌሎችም ልጆች እንዲያነቡት ነው ። እኔ ካንተ ጋር የምስማማባቸው ብዙ መሰረታዊ አመለካከቶች አሉ፤ ያ በዚያው ይቀጥላል ። ሆረስ ጉራጌን ፕሮሞት ያደርጋል እንጂ ሌሎች ጎሳዎችን ዝቅ አያደርግም። የትግሬ፣ ኦሮሞ፣ ወይም ሌሎችች የጎሳ ፖለቲክኞች ላይ ትችት ካቀረብኩ ለምን የራስ ገዝነት መብታቸውን ጠየቁ ብዬ አይደለም፣ ሌሎችን ለመግዛትና የኢትዮጵያን ብሄራዊ መንግስት ለግላቸው ለመቆጣተር ስለሚላላጡ ነው ።

እኔና አንተ ክርክር ውስጥ የገባነው ግለሰቦችም ሆኑ ቡድኖች ወይም ጎሳዎችን ማነጻጸር፣ ኮምፔር ማድረግ አይቻልም፣ የለብን ስላልክ ነው ። እዚያ ለመለስ አልፈልግም፣ በተለይ የዚህ ሃረግ ረዕስ ከዚያ የተለየና መሰረታዊ ስለሆነ። ከዚያ በተረፈ አንድ ምሳሌ ልንገርህ ። በማወቅም ሆነ ባለማወቅ፣ ታሪክ ለመስረቅ ሆነ ሌላ አላማ የኦሮሞ ምሁራን፣ ትላልቅ ፒ ኤች ዲ ዎች ሳይቀሩ ደጃች ባልቻ ሰፎ ኦሮሞ ነው፣ ደጃች ሃብቴ ዲነግዴ ኦሮሞ ነው፣ ወዘተ ተብሎ ለዘመናት ዉሸት ሲተረክ እኔ እዚህ ፎረም ላይ ላመታት ዉሸት እንደ ሆነ ሳሳውቅ ነበር ። ሌሎችም ብዙ ተመሳሳይ ታሪኮችና ባህሎች አሉ በዉሸት ከጉራጌ የተወሰዱ ። ስለሆነም እኔ ያንን ኢፍትሃዊነት ማስተካከል ሃላፊነት አለብኝ ።

እኔ ጉራጌ ያልሰራውን ሰራ፣ የሌለውን አለው ብዬ ዉሸት ወይም ትርክት ወይም ሚቶሎጂ አላስፋፋሁም ። ግን ተቀብሮ ያለና በሌሎች የተወሰደን የጉርጌ ታሪክና ባህል በውቀቴ ልክ ፕሮሞት አደርጋለሁ ። ይህን ማድረግ ሊሎችን ዝቅ ማድረግ አይደለም ። በፋክት ላይ የቆመ ማነጻጸር አድርጌ ከሆነ በፋክት የመረታት፣ የፋክት ስህተቴን ማሳየት ያስፈልጋል። እማንኝውም ይህን ጉዳይ አንመለስበት ። አሁን ይበልጥ አንገብጋቢ ጉዳዮች ስላሉን ማለት ነው ።

Right
አንተ የጉራጌ ሕዝብ በክልል መደራጀት የለበትም የሚል አቋም ስላለህ እኔና አንተ በሰረታዊ ልዩነት አለን! ስለጉራጌ ወደ ዘረኝነት የሚጠጋ እስትሪዮታይፕ ያላቸው አበሾች አሉ! ደሞ ጉራጌም የሚሉ?! ጉራጌ እንደ ማንኝውም ሕዝብ ባህል አለው፣ ቋንቋ አለው፣ አገር አለው፣ ታሪክ አለው፣ የእድገት የልማንት ችግር አለው፣ የመብት፣ የስልጣን፣ የእኩልነት ጥያቄ አለው! ይህን እየካድክ ስለ ፍትህና ህጋዊነት፣ ስለመብትና እኩልነት ማውራት አትችልም ። ማለፍ ያለብህ ፈተና ይህ ነው? ጉራጌ ክልል የመሆን መብት የለውም ያልክበትን ሞራልና ሶሺያ ፊሎሶፊ እስቲ አስረዳን?

ከላይ እንዳልኩት ይህ ሃረግ የጉራጌ ጉዳይ ሃረግ አይደለም። ሃሳብ ካለህ ስለጎሳ ሃይሎች ሚዛን ጨዋታ ጻፍ!

Selam/
Senior Member
Posts: 17804
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Selam/ » 28 Dec 2022, 14:43

ፖለቲክኞችንና ልሂቃኖቹንማ በደንብ አድርገህ ውቀጣቸው። ትችትንና ስብድን ከፈሩ፣ አርፈው ይቀመጡ።

የዕለት ጉርሱን ማግኘት የተሳነውንና ልጆቹን ማሳደግ ያቃተውን ምስኪን ህዝብን ግን ከነሱ ጋር ደብሎ መውቀስና መስደብ ያሳምመኛል ያጥወለውለኛል። ጉራጌ አይደለም ክልል ከፈለገ የመገንጠል መብት አለው በህጉ መሰረት። እንዲያውም ሁሉም ህዝቦች ይህን ጥያቄ ቢያነሱ፣ ህገ-መንግስቱ ተግባራዊ ሊሆን እንደማይችል ታውቆ ይወረወራል።


Horus wrote:
28 Dec 2022, 14:14
Selam,
በእንግሊዝኛ የማልመልሰው ሌሎችም ልጆች እንዲያነቡት ነው ። እኔ ካንተ ጋር የምስማማባቸው ብዙ መሰረታዊ አመለካከቶች አሉ፤ ያ በዚያው ይቀጥላል ። ሆረስ ጉራጌን ፕሮሞት ያደርጋል እንጂ ሌሎች ጎሳዎችን ዝቅ አያደርግም። የትግሬ፣ ኦሮሞ፣ ወይም ሌሎችች የጎሳ ፖለቲክኞች ላይ ትችት ካቀረብኩ ለምን የራስ ገዝነት መብታቸውን ጠየቁ ብዬ አይደለም፣ ሌሎችን ለመግዛትና የኢትዮጵያን ብሄራዊ መንግስት ለግላቸው ለመቆጣተር ስለሚላላጡ ነው ።

እኔና አንተ ክርክር ውስጥ የገባነው ግለሰቦችም ሆኑ ቡድኖች ወይም ጎሳዎችን ማነጻጸር፣ ኮምፔር ማድረግ አይቻልም፣ የለብን ስላልክ ነው ። እዚያ ለመለስ አልፈልግም፣ በተለይ የዚህ ሃረግ ረዕስ ከዚያ የተለየና መሰረታዊ ስለሆነ። ከዚያ በተረፈ አንድ ምሳሌ ልንገርህ ። በማወቅም ሆነ ባለማወቅ፣ ታሪክ ለመስረቅ ሆነ ሌላ አላማ የኦሮሞ ምሁራን፣ ትላልቅ ፒ ኤች ዲ ዎች ሳይቀሩ ደጃች ባልቻ ሰፎ ኦሮሞ ነው፣ ደጃች ሃብቴ ዲነግዴ ኦሮሞ ነው፣ ወዘተ ተብሎ ለዘመናት ዉሸት ሲተረክ እኔ እዚህ ፎረም ላይ ላመታት ዉሸት እንደ ሆነ ሳሳውቅ ነበር ። ሌሎችም ብዙ ተመሳሳይ ታሪኮችና ባህሎች አሉ በዉሸት ከጉራጌ የተወሰዱ ። ስለሆነም እኔ ያንን ኢፍትሃዊነት ማስተካከል ሃላፊነት አለብኝ ።

እኔ ጉራጌ ያልሰራውን ሰራ፣ የሌለውን አለው ብዬ ዉሸት ወይም ትርክት ወይም ሚቶሎጂ አላስፋፋሁም ። ግን ተቀብሮ ያለና በሌሎች የተወሰደን የጉርጌ ታሪክና ባህል በውቀቴ ልክ ፕሮሞት አደርጋለሁ ። ይህን ማድረግ ሊሎችን ዝቅ ማድረግ አይደለም ። በፋክት ላይ የቆመ ማነጻጸር አድርጌ ከሆነ በፋክት የመረታት፣ የፋክት ስህተቴን ማሳየት ያስፈልጋል። እማንኝውም ይህን ጉዳይ አንመለስበት ። አሁን ይበልጥ አንገብጋቢ ጉዳዮች ስላሉን ማለት ነው ።

Right
አንተ የጉራጌ ሕዝብ በክልል መደራጀት የለበትም የሚል አቋም ስላለህ እኔና አንተ በሰረታዊ ልዩነት አለን! ስለጉራጌ ወደ ዘረኝነት የሚጠጋ እስትሪዮታይፕ ያላቸው አበሾች አሉ! ደሞ ጉራጌም የሚሉ?! ጉራጌ እንደ ማንኝውም ሕዝብ ባህል አለው፣ ቋንቋ አለው፣ አገር አለው፣ ታሪክ አለው፣ የእድገት የልማንት ችግር አለው፣ የመብት፣ የስልጣን፣ የእኩልነት ጥያቄ አለው! ይህን እየካድክ ስለ ፍትህና ህጋዊነት፣ ስለመብትና እኩልነት ማውራት አትችልም ። ማለፍ ያለብህ ፈተና ይህ ነው? ጉራጌ ክልል የመሆን መብት የለውም ያልክበትን ሞራልና ሶሺያ ፊሎሶፊ እስቲ አስረዳን?

ከላይ እንዳልኩት ይህ ሃረግ የጉራጌ ጉዳይ ሃረግ አይደለም። ሃሳብ ካለህ ስለጎሳ ሃይሎች ሚዛን ጨዋታ ጻፍ!

Right
Member
Posts: 4792
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Right » 28 Dec 2022, 15:16

Horus,
What I am trying to oppose is the constitution not the Gurage people. We have said it again and again the Guarage people has the right to demand state hood. It is their constitutional right. So are the Welayetas and Gamos.

On the constitution article 47-2: “Nations, Nationalities and Peoples within the States enumerated in sub-Article 1 of this article have the right to establish, at any time, their own States”. A simple straightforward solution would have been to assign “Statehood” to each one of the ethnic groups within Ethiopia. Nevertheless, if the current trend of demanding statehood (or Killil-hood) continues unabated, we will be witnessing this very same outcome. And, despite the federal government’s resistance, nothing can be done because it is enshrined in the constitution!
If the above came to pass, Ethiopia will become a country divided into some 80 states ranging in population from a few thousand to tens of millions, and from territories of a few thousand acres to hundreds of thousands of square kilometers.

Selam/
Senior Member
Posts: 17804
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Selam/ » 28 Dec 2022, 15:46

That’s the whole point! It’s impractical to form 80 states. In fact, people will kill each other even before 1/3rd of that’s materialized. So, demanding statehood is one way of dismantling the constitution.

You should not try to steer everyone into your direction. Whatever your group is, continue to pressure the government to change the constitution while others, like Gurages, demand their rights. And that doesn’t necessarily make them anti-Ethiopia.

Right wrote:
28 Dec 2022, 15:16
If the above came to pass, Ethiopia will become a country divided into some 80 states ranging in population from a few thousand to tens of millions, and from territories of a few thousand acres to hundreds of thousands of square kilometers.
Last edited by Selam/ on 28 Dec 2022, 16:09, edited 4 times in total.

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Za-Ilmaknun » 28 Dec 2022, 15:52

Selam/ wrote:
28 Dec 2022, 14:43
ጉራጌ አይደለም ክልል ከፈለገ የመገንጠል መብት አለው በህጉ መሰረት። እንዲያውም ሁሉም ህዝቦች ይህን ጥያቄ ቢያነሱ፣ ህገ-መንግስቱ ተግባራዊ ሊሆን እንደማይችል ታውቆ ይወረወራል።


[/quote]
ትልቁ ሚስጥር ያለው እዚህ ላይ ነው! ህገ-አራዊቱ፥ ይስተካከል ሲባል የሚጎፈንነው ሁሉ፥ ህጉ በተጻፈበት ልክ በተግባር ስራ ላይ ይዋል ሲባልም፥ አሻፈረኝ ባይ ነው። ህግ በተግባር፥ መተርጎም ካልቻለ፥ ህግ መሆኑ ያበቃል!

ትህነግ የጻፈውን ህግ በፈቀደና ባመቸው ሁኔታ ሲተርጉምና ስራ ላይ ሲያውል ከርሞ፥ ባወጣው ህግ ፥ ለበቅ ተገርፎ ተባረረ። አሁን ላይ በ 5% ልኩ ኩታውን ቢያጠልቁለት፥ በትእቢትና ማንአለብኝነት የደለበው ተከሻው ፥ አልበቃ አለው። ሃገር ከመግዛት ወርዶ ፥ ምጽዋት ጠባቂና በቀድሞ አሽከሮቹ መልካም ፈቃድ፥ መገዛት ግድ ሆነ።

ኦሮሙማም ፥ ትህነግ የነገረውን የህዝብ ቁጥር አለኝ ብሎ፥ ሃገራችን ላይ ከፍተኛ የስልጣን ባለቤት ነኝ እያለን ነው። በኦሮሞ ክልል ውስጥ ሲሶው ህዝብ ኦሮሞ አይደለም። ወለጋ ላይ ብቻ ፥ የሚሆነውን ተመልከት! ቢገሉት ቢገሉት የማያልቅ አማራ አለ።

የጉራጌም ይሁን የወላይታ ክልል የመሆን መሻት፥ የማንንም ፈቃድ የሚጠይቅ ጉዳይ አይደለም። ህዝቡ እስከፈለገ ድረስ ፥ ህጉ በማያሻማ መልኩ የደነገገው መብት ነው። ሃገራችን በአንድ ግለሰብ የእውር ድንብር አመራር ስር እስካለች ድረስ፥ የግለሰቡ እንጂ የህዝቡ ፍላጎት ቦታ የለውም። ግለሰቡ ደሞ ኢትዮጵያን በምላሱ፥ ብሄሩን በነፍሱ ያነገሰ መሆኑን ስናይ፥ የነገው ምስቅልቅል ፥ ከዛሬው መባሱን መረዳት፥ ከባድ አይሆንም። እነ የነገው ሰው ይኽ እንዳይታያቸው፥ በመተተኛዋ ሴት ተጋርዶባቸው ይሆን?፥)

Selam/
Senior Member
Posts: 17804
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሳይንስ: Ethnic Balance of Power!

Post by Selam/ » 28 Dec 2022, 16:09

Well articulated!

Za-Ilmaknun wrote:
28 Dec 2022, 15:52
Selam/ wrote:
28 Dec 2022, 14:43
ጉራጌ አይደለም ክልል ከፈለገ የመገንጠል መብት አለው በህጉ መሰረት። እንዲያውም ሁሉም ህዝቦች ይህን ጥያቄ ቢያነሱ፣ ህገ-መንግስቱ ተግባራዊ ሊሆን እንደማይችል ታውቆ ይወረወራል።


ትልቁ ሚስጥር ያለው እዚህ ላይ ነው! ህገ-አራዊቱ፥ ይስተካከል ሲባል የሚጎፈንነው ሁሉ፥ ህጉ በተጻፈበት ልክ በተግባር ስራ ላይ ይዋል ሲባልም፥ አሻፈረኝ ባይ ነው። ህግ በተግባር፥ መተርጎም ካልቻለ፥ ህግ መሆኑ ያበቃል!

ትህነግ የጻፈውን ህግ በፈቀደና ባመቸው ሁኔታ ሲተርጉምና ስራ ላይ ሲያውል ከርሞ፥ ባወጣው ህግ ፥ ለበቅ ተገርፎ ተባረረ። አሁን ላይ በ 5% ልኩ ኩታውን ቢያጠልቁለት፥ በትእቢትና ማንአለብኝነት የደለበው ተከሻው ፥ አልበቃ አለው። ሃገር ከመግዛት ወርዶ ፥ ምጽዋት ጠባቂና በቀድሞ አሽከሮቹ መልካም ፈቃድ፥ መገዛት ግድ ሆነ።

ኦሮሙማም ፥ ትህነግ የነገረውን የህዝብ ቁጥር አለኝ ብሎ፥ ሃገራችን ላይ ከፍተኛ የስልጣን ባለቤት ነኝ እያለን ነው። በኦሮሞ ክልል ውስጥ ሲሶው ህዝብ ኦሮሞ አይደለም። ወለጋ ላይ ብቻ ፥ የሚሆነውን ተመልከት! ቢገሉት ቢገሉት የማያልቅ አማራ አለ።

የጉራጌም ይሁን የወላይታ ክልል የመሆን መሻት፥ የማንንም ፈቃድ የሚጠይቅ ጉዳይ አይደለም። ህዝቡ እስከፈለገ ድረስ ፥ ህጉ በማያሻማ መልኩ የደነገገው መብት ነው። ሃገራችን በአንድ ግለሰብ የእውር ድንብር አመራር ስር እስካለች ድረስ፥ የግለሰቡ እንጂ የህዝቡ ፍላጎት ቦታ የለውም። ግለሰቡ ደሞ ኢትዮጵያን በምላሱ፥ ብሄሩን በነፍሱ ያነገሰ መሆኑን ስናይ፥ የነገው ምስቅልቅል ፥ ከዛሬው መባሱን መረዳት፥ ከባድ አይሆንም። እነ የነገው ሰው ይኽ እንዳይታያቸው፥ በመተተኛዋ ሴት ተጋርዶባቸው ይሆን?፥)
[/quote]

Post Reply