የአቢይ አህመድ ኦሮሙማ ኤትኖክራቲክ ጥንቆላ ዝብርቅርቁ ወጥቷል!
Posted: 24 Dec 2022, 20:09
አቢይ አህመድ ለለውጥ አጎፍሮ ወያኔን የቀን ጅብና የኢትዮጵያ ካንሰር እንዳላለ፣ ስኖር ኢትዮጵያዊ ስሞት ኢትዮጵያ እሆናለሁ እንዳላለ፣ ኢትዮጵያ ለራሷ ታላቅ የተራራ ላይ ኮከብ ብቻ ሳትሆን አፍሪካን አንድ አድርጋ ትመራለች እንዳላለ ዛሬ አይደለም ያገር መምሪያ ርዕዮተ ዓለም ፣ አይደለም መንግስት ማዋቀሪያ ንድፈ ሃሳብ ሊኖረው ቀርቶ የኢትዮጵያን ፖለቲካ ፍሬም ወርክ መመልከት የተሳነው፣ ለያንዳንዱ ቡድን የሚስማማውን ንግግር በመመገብ በማንም የማይታመን ሰውና መንግስት ሆኖ ቁጭ አለ!
ለምን ቢባል? መልሱ መዋሸት ይባላል! የዛሬ 4 አመት የተሰበክነው ለውጥ የት ደረሰ? የተሰበክነው ፍትህ የት ደረሰ? የተሰበክነው ዴሞክራሲ (ኤትኖክራሲ አላልኩም) የት ደረሰ? አቢይ አህመድ የኢትዮጵያን ሕዝብ ዋሽቷል! ስለሆነም ዛሬ አቢይና መንግስቱ ምን እንደ ሚያደርጉ እንኳን አያውቁትም!
Abiy Ahmed cannot even correctly frame the basic problems of the Ethiopian society, leave alone correctly solve those problems. Now, he is engaged in wholesale blaming of every sector of the society, every ethnic group of the Ethiopian nation. This is what happens when a ruler becomes unable to rule. This is what happens when the desires and interests of the people become different and opposite to the desires and motives of the ruler.
ባንድ ቃል አቢይ በኢትዮጵያ ልክ የተሰፋ ሱሪ፣ በኢትዮጵያ ህዝብ ልክ የተሰፋ እጀጠባብ ከመልበስ ይልቅ ኢትዮጵያ በሱ ልክ የተሰፋ ሱሪ ለማልበስ ሌት ተቀን ባክኖ አሁን የሱን ሱሪ አልለብስ ያለውን ሁሉ መሳደብና መገሰጽ ጀመረ ። ይህ ደሞ በግልጽ ያንድ መሪ ችሎታ ማጣትና ውድቀት ምልክት ነው።
ኢትዮጵያ የኦሮሙማ ሱሪ እጅጉን ጠቧታል! ልክ እሱን ወደ ስልጣን ያመጣው የወያኔ ቁምጣ በጣም በጣም ጠቧት እንደ ነበር! የኦሮሞ ተረኞች ኢትዮጵያን የሚያክል ግዙፍና ጥንታዊ፣ እጅግ ፖለቲካኛ አገርን በኮማንድ ፖስትና በዱላ መግዛት እንደ ማይችሉ መች ይሆን የሚገነዘቡት?
ለምን ቢባል? መልሱ መዋሸት ይባላል! የዛሬ 4 አመት የተሰበክነው ለውጥ የት ደረሰ? የተሰበክነው ፍትህ የት ደረሰ? የተሰበክነው ዴሞክራሲ (ኤትኖክራሲ አላልኩም) የት ደረሰ? አቢይ አህመድ የኢትዮጵያን ሕዝብ ዋሽቷል! ስለሆነም ዛሬ አቢይና መንግስቱ ምን እንደ ሚያደርጉ እንኳን አያውቁትም!
Abiy Ahmed cannot even correctly frame the basic problems of the Ethiopian society, leave alone correctly solve those problems. Now, he is engaged in wholesale blaming of every sector of the society, every ethnic group of the Ethiopian nation. This is what happens when a ruler becomes unable to rule. This is what happens when the desires and interests of the people become different and opposite to the desires and motives of the ruler.
ባንድ ቃል አቢይ በኢትዮጵያ ልክ የተሰፋ ሱሪ፣ በኢትዮጵያ ህዝብ ልክ የተሰፋ እጀጠባብ ከመልበስ ይልቅ ኢትዮጵያ በሱ ልክ የተሰፋ ሱሪ ለማልበስ ሌት ተቀን ባክኖ አሁን የሱን ሱሪ አልለብስ ያለውን ሁሉ መሳደብና መገሰጽ ጀመረ ። ይህ ደሞ በግልጽ ያንድ መሪ ችሎታ ማጣትና ውድቀት ምልክት ነው።
ኢትዮጵያ የኦሮሙማ ሱሪ እጅጉን ጠቧታል! ልክ እሱን ወደ ስልጣን ያመጣው የወያኔ ቁምጣ በጣም በጣም ጠቧት እንደ ነበር! የኦሮሞ ተረኞች ኢትዮጵያን የሚያክል ግዙፍና ጥንታዊ፣ እጅግ ፖለቲካኛ አገርን በኮማንድ ፖስትና በዱላ መግዛት እንደ ማይችሉ መች ይሆን የሚገነዘቡት?
